Archive | May 28, 2018

You are browsing the site archives by date.

እኛ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ


  – የባላባትና የጭሰኛ መደብ ብለው የተኮፈሱብን ፊውዳሎችን ያለምህረት ከጫንቃችን ላይ አሽቀንጥረን የገረሰስን – ጣሊያንን ተዋግተን አሸንፈን በአርበኝነት የፎከርን – የደርጉ መንግስት እናት ሃገር ወይም ሞት ብሎ መፈክር ሲያሰማ ለአንዲት ኢትዮጵያ ሀገራችን ህይወታችንን ሳንሳሳ የገበርን – የካፋ ክፍለሀገር ጠቅላይ ግዛት ፈርሶ በሲዳማ ክፍለሀገር ሥር ስንጠቀለል ያላመጽን – ከ1000 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዘን ሲዳሞና ወላይታን ሲናለማ […]