Leave a comment

የ” ወንድማማቾች ጦርነት ነው” ምስጢር ቋጠሮ!


©©©©©©©©©©©©©©©©

የ” ዐፄ ጋኪ ሻሬቾ” ዘመን ተሻጋሪ መርህ!!

••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

ሰ. ተክሌ( ፀለሌ)

ክፍል- አንድ

ከበርሊን አፍሪካን የመቀራመት እና የዳቦ ቅርጫት

የማድረግ የ1884-85 ስብሰባ በኋላ በሁሉም አቅጣጫ አፍሪካ መወረሯ ለእንቋ ሃገራችን ኢትዮጵያም እንደሌሎቹ የአፍሪካ ሃገራት የመወረር ዕጣ ፈንታው ደርሷት ነበር። በዚህም ወቅት ያኔ ኢትዮጵያ አንድ ሆና በማዕከላዊ መንግሥት ከመዋሃዷ በፊት ከጎንደር ነገሥታት ሌላ በአካባቢው እና በቀጠናው ጠንካራ የተደራጀ መዋቅራዊ መንግሥት እና አስተዳደር ፣መከላከያውን ጨምሮ የተደራጀ ሆኖ የነበረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ሃገር ወደ ካፋ ግዛት እንግሊዞች ከዩጋንዳ፣ኬኒያ፣እና ከሱዳን መመላለስ ነበረባቸው።

በዚያን ወቅት የመጨረሻው የካፋ ንጉስ ዐፄ ጋኪ ሻሬቾ ከአባታቸው የንግሥናውን ማእረግ አልተላለፈላቸውም ነበር። ግን ከእሳቸው በፊት ለአምስት መቶ ዓመታት ሲተላለፍ የነበረው የንጉሳን ዘውድ ሽግግርን ጠንቅቀው ያውቁ እና በሥርዓቱም ይመሩ፣ ህዝቡንም ያስተዳድሩ ነበር። የዓለም የወቅቱን የንግድ ልውውጥ፣ግብይት እና የነበረውን የሃገራት የቅኝ ግዛት ፍላጎት ከእሳቸው በፊት ከነበሩት የምክረቾ(ምክር ቤት) እና ካቢኔ አልፎም ታላላቆቻቸው ስለተማሩ የወቅቱ የመንግሥታትን ይዘት በጥልቀት ይረዱ ነበር።

ከላይ በንግዱ ዘርፍ ረጅሙን አስቸጋሪ መንገድ በመጓዝ ንግድ በተለያየ የሃገራችን ክፍል እና በአፍሪካ ቅርብ እና ሩቅ ሃገራት መነገዳቸውን በወቅቱ ካፋ የተደራጀ መንግሥት እንደነበረው የሃገራችን ዕውቅ የታሪክ ምሁራን የተከበሩ ፕሮፈሴር ባህሩ ዘውዴ እና ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌ.ዲሌቦ ሁለቱም በየግላቸው በፃፉት አንድ ርዕስ “የ ኢትዮጵያ ታሪክ” መፃፎቻቸው የታሪክ ጥናታቸውን ምስክርነት አስረድተዋል ።

ይህ የተደራጀው የካፋ ነገሥታት መዋቅር የጎረቤት ሃገራትን ብቻ ሳይሆን በወቅቱ ከጎንደር መንግሥት ቀጥሎ በኢትዮጵያ በደንብ የተጠናከረ፣ ይልቅ የተደራጀ ከትላልቅ የተደራጁ መንግሥታት የማይተናነስ መሆኑ የሸዋውንም ንጉሥ ዐፄ ምንሊክን ሃሳብ እና ቀልብ ስቦ ነበር። ይህንን የተገነዘቡት ዐፄ ምንሊክ በወቅቱ የካፋ ነገሥታት መቀመጫ ቦንጋ-አንድራቻ ቤተመንግስት ተመላልሰው ምክር ጠይቀው እንደነበር ይታወቃል፣ የታሪክ ማስረጃዎችም ይጠቁማሉ።

ይህ ሆኖ ግን ከምክር ይልቅ ሃሳብ በመቀየር ከመስከረም 1897 በፊት የዐፄ ምንሊክ ጦር በተደጋጋሚ የካፋን ነገስታት በማግባባት ለማስገበር ቢሞክሩ አልሆነም ነበር። ያም የሆነው በጦርነት ሰባት ጊዜ ሞክረው መሸነፋቸው እና በስምንተኛው ከጣሊያን ሽንፈት በተሰበሰበው መሣሪያ የካፍን ጦር ሞክረው በመሳሪያ ኃይል የበላይነት ቢኖርም ለ8 ወራት ተቋቁሙው በመጨረሻ የውስጥ አርበኛ በማዘጋጀት ንጉሥ ዐፄ ጋኪ ሻሬቾ የት እንዳሉ በጥቆማ ተይዘው ተማርከው በግዞት ወደ አዲስ አበባ ተወስደዋል ።

የካፋ ነገሥታት እስከ ዩጋንዳ ምዕራባዊ ክፍል ቪክቶሪያ ሀይቅ እና በቅርቡም በኦሞ ወንዝ ጥግ ጥጉን ይዘው ሄደው እስከ ሰሜናዊ ኬንያ ሩዶልፍ ሀይቅ ድረስ ንግድ ይለዋወጡ እንደነበር ከማስረጃ ታይቷል። ለዚህም ዐፄ ጋኪ ሻሬቾ ” ወንድማማች ” ያሉት ከእሳቸው ቀደምት ንጉሳን እስከ ኬንያ እና ዩጋንዳ ዘልቀው ሄደው መነገዳቸውን ብቻ ሳይሆን በዩጋንዳ ምዕራብ ክፍል ኪሪያንዶጎ( Kiryandogo- Bunyoro) ክልል የሚገኙ “ማራጎሊ-Maragoli” ጎሣ አባላት ከኢትዮጵያ መሄዳቸውን ስለሚያውቁ ነበር።

እነኚህ የጎሳ አባላት በቅድመ-ታሪክ ከግብጽ የፈለሱ ናቸው ተብሎ በታሪክ መዛግብት ተጠቅሷል ። በመጋቢት 2007 ዓም ( March 2015) ዩጋንዳ እያለሁ የዩጋንዳ ፕሬዚዳንት ክቡር ዩዌሪ ሙሰቬኒ ከደቡብ ምእራብ ከኦሞ ወንዝ ዳርቻ ከጋሞጎፋ አካባቢ ዘይሴ ጎሳ ከዩጋንዳ ምዕራባዊ ክፍል ማራጎሊ ጋር መገናኘታቸውንና አንድ ዓይነት ባህላዊ አለባበሰ፣ዘፈን፣አመጋገብ መለየት እንደማይቻል በማየታቸውና በኢንቴቤ ቤተመንግስት ግብዣ አድርገው ወደፊት አንድ ዘረመል ስለመኖሩ ሊጠና ይገባል ማለታቸው እና በሰፊው በሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው መቅረቡን ካምፓላ ውስጥ ማንበቤ የታሪክ ሃረግ ጫፍ መከተሌን አጠናክሮት ነበር። ይህም ጥንት የካፋ ነገሥታት እስከ ዩጋንዳ ቪክቶሪያ ሀይቅ ንግድ ልውውጥ ያደርጉ እንደነበር ታሪክ ያረጋገጠው ነው ።

©©©©©©©©©©©©©©©©

“የወንድማማቾች ጦርነት”ነው አባባል ጥልቅ መርህ ነው። ታጋሽነትን፣አዋቂነትን፣ብስለትን፣ጥበብን የተላበሰ ስለመሆኑ ብዙ የዘመናችን በዓለም ላይ አንቱ የተባሉ የእንስሳት እና የሰው ልጅ የረጅም ጊዜ የማህባራዊ(Social) እና ባህርይ ( Behaviour) ጠበብት ሊቆችን የተለያዩ በማስረጃ የተደገፈ ጥናት ብናገላብጥ የምናገኘው የጥናት ውጤት የሚያረጋግጠው ይህንን ነው። ከጥናቱ መካከል በግል እኔም ዩጋንዳ ሳለሁ የጎበኘሁት የኪባሌ ብሔራዊ ፓርክ( Kibale National Park) ውስጥ በወጣትነታቸው ጥናታቸውን ከ40ዓመት በፊት የጀመሩት እንግሊዛዊው የሀርቫርድ ዩንቨርስቲ Priomatoligist ዕውቅ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ራንግሃም( Richard Wrangham) በቅርብ ከፃፉት የምርምር ውጤት ታዋቂ መፃፋቸው” The Goodness Paradox,”ከመጀመሪያው ምዕራፍ ጀምሮ ለምን እኛ የሰው ልጆች የአውሬ ባህሪ የሚባለውን ጭካኔና ክፋት፣በታቃራኒው እጅግ ትሁት እና ደግ ልንሆን በጥናት ያሳዩበት መንገድ ዐፄ ጋኪ ሻሬቾ ከቀደምት ነገሥታት በተማሩት ፍቅር የ” ወንድማማቾች ጦርነት ” ነው ብሎ ከዩጋንዳ በወቅቱ ለመጣው የእንግሊዙ የጦር አበጋዝ ማክዶናልድ ከወንድሜ ከዐፄ ምንሊክ ጋር በእናንተ የመሳሪያ ዕርዳታ አልዋጋም ማለታቸውን ያሳያል።

ይህንንም ለማጠናከር ሌላኛው የዘመናችን ዕውቁ አውስትራሊያዊው ባዮሎጂስት የዳርዊንና ሌሎች ቀደምት እና አሁን ያለንበትን የሰው ባህሪይ ያጠኑት እና ዳጎስ ባለው “Freedom” በተሰኘው መፅሐፋቸው የሰው ልጅ ባህርይ ያቀረቡት ፕሮፌሰር ጄረሚ ግሪፊዝ( Jeremy Griffith) ያቀረቡት ጥናት ትልቅ ማስረጃ ነው። በተለይ በገፅ 214 ምዕራፍ 5:2 “As evidenced throughout our mythologies and in the work of our most profound thinkers, there is a recognition that our distant ancestors lived in a pre-conscious,pre-human-condition-afflicted,innocent, unconditionally selfless, genuinely altruistic, fully cooperative, universally loving, peaceful state.” ብለው የገለፁት የዐፄ ጋኪን የዕስጥ( የተፈጥሮ ዕውቀት ፣ስብዕና ፣ጥበብ) መርህ ለመተግበር ወንድም የመሆን ፍላጎት ከምንም ይበልጣልን ያሳዩበት ይመስላል ።

በዚህ በሰው ልጅ ወደ መልካም ባህሪው ሊመለስና መልካምነት ሊላበስ ይገባል ብለው በዘረመል 90% በላይ ከምንጋራቸው ከቺፓንዚ( Chimpanzee) ፣ቦኖቦስ( Bonobos) ባህርይ ጥናት በኋላ የፀባይ መወራረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ መልካም መሆንን መምረጥ እንደሚገባን ብዙ ጠበብት እንደ ፕሮፌሰር ጆናታን ሄይድት( The Righteous Mind)፣ፕሮፌሰር ጆርዳን ፒተርሰን( 12 Rules for Life,An Antidote to Chaos) ፣ፕሮፌሰር ዳንኤል ካኸንማን( Thinking Fast & Slow)፣ ፕሮፌሰር ዴቪድ ኢግልማን( Incognito, The secret of brain)፣ ፕሮፌሰር ዩቫል ሃራሪ( Sapiens, A Brief History Human Kind) በግል በፃፉት መፃህፍት ከረጅም ጥናት በኋላ ያሰፈሩት ግኝታቸው የዐፄ ጋኪ ሻረቾን የ” ወንድማማች “ን መርህ መልሰን ማሰረፅ እንዳለብን ለማረጋገጥ ነው።

*****************************************

የእኔም ከልጅነት ጀምሮ የካፋው ንጉሥ ገና ስመቱን ከያዙ ጀምሮ ከመሀል ሃገር ፈተና ይገጥማቸው እንደነበር በወቅቱ ወጣት ከነበሩ ከመለራሻ ሳህሌ ፣መለራሻ ወልደ አምላክ(የዐፄ ጋኪ ሻሬቾ የቅርብ ዘመድ)እና ጤዬ ታቶ( የመብረቁ ጌታ) አባቶቻቸው እንደነገሩዋቸው በቃለ-መጠይቅ ከ1985-1990 ዓም ተወያይቼ ነበር። በጊዜው ወጣት ስለነበርኩ እውነትን ለማወቅ ከነበረኝ ጉጉት የተነሳ በመስቀለኛ ጥያቄ አዋክባቸው ነበር። እነኚህ አያቶች ሦስቱም ያኔ በየጦርነቱ መካከል ከዩጋንዳ የእንግሊዝ ጦር መሪ የነበረ ማክ ከሚባል መልእክተኛ መጥቶ ለንጉስ ጋኪ የሸዋውን ንጉሥ ዐፄ ምንሊክን እንዲወጉ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንደሚሰጡ ለማግባባት ሞክረው ዐፄ ጋኪ አሻፈረኝ ወንድሜ እዚህ አንድራቻ በእንግድነት መጥቶ ስለ መንግስት አስተዳደር ምክር ጠይቆ የማከብረው ወንድሜ ነውና አይሆንም፣እምቢ አሉ። በኋላም በከሁለት ዓመት በኋላ በዓመቱ መጀመሪያ ጄ ማክ ራሱ መጥቶ ነበር አሉኝ። እንደለመደብኝ ማስረጃችሁ ምንድነው? ብዬ እነዚያን አያቶችን አፋጠጥኩ። ወደ ዋርካዬ፣ የታሪክ ጫፍ ማገላበጫዬ( ጋሽ በላይ) ዘንድ ሄጄ “ቃለ-መጠይቅ ሳደርግ እንደዚህ ዓይነት ታሪክ ሰምቻለሁ እውነትነቱን ለማረጋገጥ አልቻልኩም ” አልኩ።

ዋርካው(ጋሽ በላይ) ከረጅም ዓመት የንባብ ልምዱ እና ነገሮችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ ሳይሆን ከተለያዬ ጎን ከማንበብ እና ከልምድ ባተረፈው በአንድ ቃል ” እመናቸው፣ በጊዜ ከአንተ ቀርቶ ከእኔም የቀረቡ፣ አባቴ ኃብተማርያም ናደው ይህንን ታሪክ ለእኔም ለአባትህም ነግረውናል” እና አያትህ ገብሬ ሸኖ ቢኖሩ ይነግሩህ ነበር አለኝ።

የዋርካዬን ቃል ብቀበለውም ሙሉ በሙሉ አላመንኩትም። የታሪክ ፍተሻዬን ቀጠልኩ። በ2006 ዓም ዩጋንዳ ውስጥ በግል ሥራ እያለሁ አንድ ታዋቂ የቡና ላኪ( ኤክስፖርት) አድራጊን ” ቡና የት የተገኘ ይመስልሃል?” ብዬ በጨዋታ ስለ ቡና የጠየቅኩትን ” የሚመስለኝን ሳይሆን የማውቀውን እነግርሃለሁ ብሎ ቡና ወደ ዩጋንዳ ከኢትዮጵያ ከካፋ በእንግሊዞች እንደተወሰደ” አበሰረልኝ።

የታሪክ ምንጮች መቀራረብ ለተዓማኒኑቱ ቅርበት ቢጎትትም እርግጠኛ ለመሆን ማን እንደሆን እስከማወቅ እርካታ አልሰጥህ አለኝ። ሰነድ ስፈትሽ ከመቶ ዓመት በፊት ተፅፎ የነበረው በአካል በሩዶልፍ ሀይቅ ከራስ ወልደጊዮርጊስ ጋር በጦርነት የሄደው እና ታሪኩን የፃፈው አሌክሳንደር ቡላቶቪች በበኩሉ በሁለተኛው መፅሐፉ እና ባልታተሙ ሰነዶቹ በወቅቱ የእንግሊዝ ተወካይ ኮሚሽነር በ1893 ሽማግሌዎች መጥቶ ነበር ያሉት ወደ ህንድ ከ1894-96 ተልኮ ተመልሶ በ1987 ከህንድ ተመልሶ Lord Kitchener ሱዳንን መልሶ ለመውረር በተዘጋጁበት ወቅት ያገኘው Sir James Ronald Leslie MacDonald ከዩጋንዳ በኦሞ ወንዝ ጥግ ጥግ መጥተው የካፋውን ንጉሥ ዐፄ ጋኪ ሻሬቾን ” ቀድሞም ለአባትዎ ቃል ገብተን ነበር፣ከጥቂት ዓመታት በፊትም ለእርሶ ቃል ገብተናል፣ የታላቋ ብርታኒያ ንግስት የጦር መሣሪያ ድጋፍ ልታደርግሎት እና ክልሎን ይበልጥ እንዲያጠናክሩ፣ከፈለጉም አስከ መሃል እንጦጦ እና አንኮበር ይሄዱ ዘንድ ሁሉንም ድጋፍ እንድናደርግሎት መጥተናል” አሉ።

ዐፄ ጋኪ ሻሬቾም ” ይህ የወንድማማቾች ጦርነት ነው፣ እኔ ካሸነፍኩት የእሱን ሃገር አስተዳድራለሁ፣እሱ ካሸነፈኝ የእኔን ግዛት ያስገብራል፣ ለወንድማማች ጦርነት የባእድ እርዳታ አልፈልግም “አሉ።

*****************************************

አሌክሳንደር ቡላቶቪች በሁለተኛው መፅሐፉ ” With the Armies of Minillik ll” በሚለው ውስጥ Major MacDonald ከዩጋንዳ ሩዶልፍ ሀይቅን አልፎ በኦሞ ወንዝ ዳር ዳሩን ወደ ካፋ እና Juba ሲመላለሱ እንደነበር በማስረጃ አስቀምጧል ።

እኔም የታሪኩን ሃረግ ፍለጋ ሳስስ እና ጫፉን ለማግኘት ስከተል የአሌክሳንደር ቡላቶቪች የዓይን እማኝነት፣ የሃገሬን አያቶች፣ የዩጋንዳውን ቡና ላኪ( ኤልጎን ተራራ ሥር)አያቱ የነገሩትን፣ በአንድ ወቅት MacDonal እዚያ መሄዳቸውን በቅርብ የራሳቸውን ማስታወሻ መቋጫ በማግኘት ለሁሉም ከረጅም ሶስት አስርታት ታሪክ ሰነድ ስብሰባ በኋላ ፣ንጉስ ዐፄ ጋኪ ሻሬቾን ” የወንድማማቾች ጦርነት ነው” መሪ ቃል ከ123ዓመት በኋላ እንደምን ከጊዜው ቀድመው አርቀው ማሰብ የሚችሉ ንፁህ አዋቂ ነበሩ ለማለት ያስደፍራል።

ለእንግሊዝ ጦር መልዕክተኛ “እምቢ” ብለው ለምንሊክ ጦር አዛዥ ” እሺ” ማለታቸው ለሃገር አሁን ማሰብ ለሚገባን ትልቅ የአንድነት መሰረት የመጣል ምስክርነት ነው። የ”እምቢእሽ- እምቢሽ”( NOkay ) መቋጠሪያ ነው።

ሌላው ትልቁ ማስረጃ የወንድማማቾች ጦርነት ነው ባዕድ አልፈልግም ማለታቸው ከጎረቤቶቻቸው በጋብቻ የተሳሰሩ እና የካፋ ወይዛዝርቶችን ለጋብቻ ከሸካ፣ከአባጅፋር፣እና ቀደም ብሎ ከሃላላ ከአዲዮ ዐፄ ጋኪ ሻሬቾ በፊት በዝምድና መቆራኘታቸውን በማወቃቸው ነው።

ለራሳቸው በገቡት ቃል የወንድማማቾች ፅንሰ-ሃሳብ እንዲፁኑ ያደረጋቸው የጥንቱ ቀደምት አያቶቻቸው በ” ፀሐይ ” በካፊኛ ” ኤቆ”የማምለክ እምነት ምንም ያክል በአብዛኛው የሃገራችን ህብረተሰብ እንደ በፀሐይ ማመን “ኤቆ”መከተል ባዕድ የሚወሳ ቢሆንም ጥንት በሃገራችን ኢትዮጵያ ቀደምት አያቶቻችን በፀሐይ እንደሚያምኑና ጥልቅ ዕውቀት እንደነበራቸው የሃገራችን የሥነ-ፈለክ ዐዋቂዎች አጥንተው ለትውልድ ማስተላለፋቸውን በ” አንድሮሜዳ” መፅሐፍ ከገፅ 214-244 ዶክተሮች ሮዳስ ታደሰ እና ጌትነት ፈለቀ አብራርተዋል።

ዐፄ ጋኪ ሻሬቾም ይህንን በግዞት በእስር በነበሩበት ወቅት ከዐፄ ምንሊክ የኮሌኔል ማዕረግ የተሰጠው ኦስትሪያዊው ፍሬድሪክ ቢበር ህያው ፈርኦንን ዐፄ ጋኪ ሻሬቾን እስር ቤት ሲጎበኛቸው በጨረር የሚገባውን የፀሐይ ጨረር ተከትለው ለረጅም ፀሎት ማድረጋቸውንና ” ኤቆ” ብለው መጥራታቸው የፀሐዩ አምላክ ማለታቸው ቀደምት አያቶቻቸው በፀሐይ ማመናቸውንና አንድ ኢትዮጵያ መሆናችንን ለማረጋገጥ ነበር።

ክፍል- ሁለት ይቀጥላል!!!

መልካም የሳምንቱ መጨረሻ ።

Source: Solomon Tselele https://www.facebook.com/solomon.tselele?

Leave a comment

10 Conflicts to Watch in 2020


icg_500wide

Robert Malley
President & CEO
Rob_Malley

Friends and foes alike no longer know where the United States stands. As Washington overpromises and underdelivers, regional powers are seeking solutions on their own – both through violence and diplomacy.

Local conflicts serve as mirrors for global trends. The ways they ignite, unfold, persist, and are resolved reflect shifts in great powers’ relations, the intensity of their competition, and the breadth of regional actors’ ambitions. They highlight issues with which the international system is obsessed and those toward which it is indifferent. Today these wars tell the story of a global system caught in the early swell of sweeping change, of regional leaders both emboldened and frightened by the opportunities such a transition presents.

Only time will tell how much of the U.S.’s transactional unilateralism, contempt for traditional allies, and dalliance with traditional rivals will endure – and how much will vanish with Donald Trump’s presidency. Still, it would be hard to deny that something is afoot. The understandings and balance of power on which the global order had once been predicated – imperfect, unfair, and problematic as they were – are no longer operative. Washington is both eager to retain the benefits of its leadership and unwilling to shoulder the burdens of carrying it. As a consequence, it is guilty of the cardinal sin of any great power: allowing the gap between ends and means to grow. These days, neither friend nor foe knows quite where America stands.

The roles of other major powers are changing, too. China exhibits the patience of a nation confident in its gathering influence, but in no hurry to fully exercise it. It chooses its battles, focusing on self-identified priorities: domestic control and suppression of potential dissent (as in Hong Kong, or the mass detention of Muslims in Xinjiang); the South and East China Seas; the brewing technological tug of war with the U.S., of my own colleague Michael Kovrig – unjustly detained in China for over a year – has become collateral damage. Elsewhere, its game is a long one.

Russia, in contrast, displays the impatience of a nation grateful for the power these unusual circumstances have brought and eager to assert it before time runs out. Moscow’s policy abroad is opportunistic – seeking to turn crises to its advantage – though today that is perhaps as much strategy as it needs. Portraying itself as a truer and more reliable partner than Western powers, it backs some allies with direct military support while sending in private contractors to Libya and sub-Saharan Africa to signal its growing influence.

 To all of these powers, conflict prevention or resolution carries scant inherent value.  

To all of these powers, conflict prevention or resolution carries scant inherent value. They assess crises in terms of how they might advance or hurt their interests, how they could promote or undermine those of their rivals. Europe could be a counterweight, but at precisely the moment when it needs to step into the breach, it is struggling with domestic turbulence, discord among its leaders, and a singular preoccupation with terrorism and migration that often skews policy.

The consequences of these geopolitical trends can be deadly. Exaggerated faith in outside assistance can distort local actors’ calculations, pushing them toward uncompromising positions and encouraging them to court dangers against which they believe they are immune. In Libya, a crisis risks dangerous metastasis as Russia intervenes on behalf of a rebel general marching on the capital, the U.S. sends muddled messages, Turkey threatens to come to the government’s rescue, and Europe – a stone’s throw away – displays impotence amid internal rifts. In Venezuela, the government’s obstinacy, fuelled by faith that Russia and China will cushion its economic downfall, clashes with the opposition’s lack of realism, powered by U.S. suggestions it will oust President Nicolás Maduro.

Syria – a conflict not on this list – has been a microcosm of all these trends: there, the U.S. combined a hegemon’s bombast with a bystander’s pose. Local actors (such as the Kurds) were emboldened by U.S. overpromising and then disappointed by U.S. underdelivery. Meanwhile, Russia stood firmly behind its brutal ally, while others in the neighbourhood (namely, Turkey) sought to profit from the chaos.

The bad news might contain a sliver of good. As leaders understand the limits of allies’ backing, reality sinks in. Saudi Arabia, initially encouraged by the Trump administration’s apparent blank check, flexed its regional muscle until a series of brazen Iranian attacks and noticeable U.S. nonresponses showed the kingdom the extent of its exposure, driving it to seek a settlement in Yemen and, perhaps, de-escalation with Iran.

To many Americans, Ukraine evokes a sordid tale of quid pro quo and impeachment politics. But for its new president at the center of that storm, Volodymyr Zelenskyy, a priority is to end the conflict in that country’s east – an objective for which he appears to recognise the need for Kyiv to compromise.

Others might similarly readjust views: the Afghan government and other anti-Taliban powerbrokers, accepting that U.S. troops won’t be around forever; Iran and the Syrian regime, seeing that Russia’s newfound Middle East swagger hardly protects them against Israeli strikes. These actors may not all be entirely on their own, but with their allies’ support only going so far, they might be brought back down to earth. There is virtue in realism.

There’s another trend that warrants attention: the phenomenon of mass protests across the globe. It is an equal-opportunity discontent, shaking countries governed by both the left and right, democracies and autocracies, rich and poor, from Latin America to Asia and Africa. Particularly striking are those in the Middle East – because many observers thought that the broken illusions and horrific bloodshed that came in the wake of the 2011 uprisings would dissuade another round.

Protesters have learned lessons, settling in for the long haul and, for the most part, avoiding violence that plays in the hands of those they contest. Political and military elites have learned, too, of course – resorting to various means to weather the storm. In Sudan, arguably one of this past year’s better news stories, protests led to long-serving autocrat Omar al-Bashir’s downfall and ushered in a transition that could yield a more democratic and peaceful order. In Algeria, meanwhile, leaders have merely played musical chairs. In too many other places, they have cracked down. Still, in almost all, the pervasive sense of economic injustice that brought people onto the streets remains. If governments new or old cannot address that, the world should expect more cities ablaze this coming year.

1. Afghanistan

More people are being killed as a result of fighting in Afghanistan than in any other current conflict in the world. Yet there may be a window this coming year to set in motion a peace process aimed at ending the decades-long war.

Levels of bloodshed have soared over the past two years. Separate attacks by Taliban insurgents and Islamic State militants have rocked cities and towns across the country. Less visible is the bloodshed in the countryside. Washington and Kabul have stepped up air assaults and special-forces raids, with civilians often bearing the brunt of violence. Suffering in rural areas is immense.

 Continuing with the status quo offers only the prospect of endless war.  

Amid the uptick in violence, presidential elections took place in late September. Preliminary results, announced on Dec. 22, give incumbent President Ashraf Ghani a razor-thin margin over the 50 per cent needed to avoid a run-off. Final results, following adjudication of complaints, aren’t expected before late January. Ghani’s main opponent, Abdullah Abdullah, whose challenge to results based on widespread fraud in the 2014 election led to a protracted crisis and eventually a power-sharing deal, is crying foul this time too. Whether the dispute will lead to a second round of voting is unclear, but either way it will likely consume Afghan leaders into 2020.

Last year did, however, see some light in U.S.-Taliban diplomacy. For the first time since the war began, Washington has prioritised reaching a deal with the insurgents. After months of quiet talks, U.S. Envoy Zalmay Khalilzad and Taliban leaders agreed on and initialed a draft text. Under the deal, the U.S. pledged to pull its troops out of Afghanistan – the primary Taliban demand – and, in return, the insurgents promised to break from al-Qaeda, prevent Afghanistan from being used for plotting attacks abroad, and enter negotiations with the Afghan government as well as other key power brokers.

Hopes were dashed when Trump abruptly declared the talks dead in early September. He had invited Taliban leaders to Camp David, along with Ghani, and when the insurgents declined to come unless the agreement was signed first, Trump invoked a Taliban attack that killed a U.S. soldier as a reason to nix the agreement his envoy had inked.

After a prisoner swap in November appeared to have overcome Trump’s resistance, U.S. diplomats and Taliban representatives have started talking again, though whether they will return to the same understanding remains unclear. In reality, the U.S. has no better option than pursuing a deal with the Taliban. Continuing with the status quo offers only the prospect of endless war, while precipitously pulling U.S. forces out without an agreement could herald a return to the multifront civil war of the 1990s and even worse violence.

Any deal should pave the way for talks among Afghans, which means tying the pace of the U.S. troop withdrawal not only to counter-terrorism goals but also to the Taliban’s good-faith participation in talks with the Afghan government and other powerful Afghan leaders. A U.S.-Taliban agreement would mark only the beginning of a long road to a settlement among Afghans, which is a prerequisite for peace. But it almost certainly offers the only hope of calming today’s deadliest war.

2. Yemen

In 2018, aggressive international intervention in Yemen prevented what UN officials deemed the world’s worst humanitarian crisis from deteriorating further. 2020 could offer a rare opportunity to wind down the war. That chance, however, is the product of a confluence of local, regional, and international factors and, if not seized now, may quickly fade.

The war’s human cost is painfully clear. It has directly killed an estimated 100,000 people while pushing a country that was already the Arab world’s poorest to the brink of famine. Yemen has become a critical fault line in the Middle East-wide rivalry between Iran on the one hand and the U.S. and its regional allies on the other. Yet a year after it briefly grabbed international headlines, the five-year-old conflict is at risk of slipping back out of international consciousness.

The loss of focus is the flip side of recent good news. A December 2018 deal known as the Stockholm Agreement, fostered a fragile ceasefire around the Red Sea port city of Hodeida between the internationally recognised government of President Abed Rabbo Mansour Hadi and the Huthi rebels who seized the capital, Sanaa, from him in September 2014. The agreement likely prevented a famine and effectively froze fighting between the two sides. Since then, the more dynamic aspects of the conflict have been a battle within the anti-Huthi front pitting southern secessionists against the Hadi government, and a cross-border war that has seen the launch of Huthi missiles and retaliatory Saudi airstrikes.

 The lull in violent conflict in the second half of 2019 should not be mistaken for a new normal. The opportunity for peace should be seized now.  

Today’s window of opportunity reflects movement on these latter two fronts. First, fighting between loyalists of the Southern Transitional Council (STC) and the government in August 2019 pushed the anti-Huthi bloc to the point of collapse. In response, Riyadh had little choice but to broker a truce between them to sustain its war effort. Second, in September, a missile attack on major Saudi oil production facilities – claimed by the Huthis, but widely suspected to have been launched by Tehran – highlighted the risks of a war involving the U.S., its Gulf allies, and Iran that none of them seems to want. This helped push the Saudis and Huthis to engage in talks aimed at de-escalating their conflict and removing Yemen from the playing field of the regional Saudi-Iran power struggle; both sides have significantly reduced cross-border strikes. If this leads to a UN-brokered political process in 2020, an end may be in sight.

But the opportunity could evaporate. A collapse of the government’s fragile deal with the STC in the south or of its equally vulnerable agreement with the Huthis along the Red Sea coast would upend peacemaking efforts. The Huthis’ impatience with what they consider the Saudis’ sluggishness in transitioning from de-escalation to a nationwide ceasefire, coupled with their access to a stockpile of missiles, could rapidly reignite the cross-border war. Heightening U.S.-Iranian tensions could also spill into Yemen. The lull in violent conflict in the second half of 2019, in other words, should not be mistaken for a new normal. The opportunity for peace should be seized now.

3. Ethiopia

Perhaps nowhere are both promise and peril for the coming year starker than in Ethiopia, East Africa’s most populous and influential state.

Since assuming office in April 2018, Prime Minister Abiy Ahmed has taken bold steps to open up the country’s politics. He has ended a decades-long standoff with neighbouring Eritrea, freed political prisoners, welcomed rebels back from exile, and appointed reformers to key institutions. He has won accolades at home and abroad – including the 2019 Nobel Peace Prize.

But enormous challenges loom. Mass protests between 2015 and 2018 that brought Abiy to power were motivated primarily by political and socio-economic grievances. But they had ethnic undertones too, particularly in Ethiopia’s most populous regions, Amhara and Oromia, whose leaders hoped to reduce the long-dominant Tigray minority’s influence. Abiy’s liberalisation and efforts to dismantle the existing order have given new energy to ethno-nationalism, while weakening the central state.

Ethnic strife across the country has surged, killing hundreds, displacing millions, and fuelling hostility among leaders of its most powerful regions. Elections scheduled for May 2020 could be violent and divisive, as candidates outbid each other in ethnic appeals for votes.

Adding to tensions is a fraught debate over the country’s ethnic federalist system, which devolves authority to regions defined along ethno-linguistic lines. The system’s supporters believe it protects group rights in a diverse country formed through conquest and assimilation. Detractors argue that an ethnically-based system harms national unity. It is past time, they say, to move beyond the ethnic politics that has long defined and divided the nation.

 Ethiopia’s transition remains a source of hope and deserves all the support it can get, but also risks violently unraveling.  

Abiy has generally sought a middle ground. But some recent reforms, including his merger and expansion of the ruling coalition, the Ethiopia People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF), move him more firmly into the reformers’ camp. Over the coming year, he’ll have to build bridges among Ethiopian regions, even as he competes with ethno-nationalists at the ballot box. He’ll have to manage the clamor for change while placating an old guard that stands to lose.

Ethiopia’s transition remains a source of hope and deserves all the support it can get, but also risks violently unraveling. In a worst-case scenario, some warn the country could fracture as Yugoslavia did in the 1990s, with disastrous consequences for an already troubled region. Ethiopia’s international partners need to do what they can – including pressing all the country’s leaders to cut incendiary rhetoric, counselling the prime minister to proceed cautiously on his reform agenda, and offering multiyear financial aid – to help Abiy avert such an outcome.

4. Burkina Faso

Burkina Faso is the latest country to fall victim to the instability plaguing Africa’s Sahel region.

Islamist militants have been waging a low-intensity insurgency in the country’s north since 2016. The rebellion was initially spearheaded by Ansarul Islam, a group led by Ibrahim Malam Dicko, a Burkinabé citizen and local preacher. Though rooted in Burkina Faso’s north, it appeared to have close ties to jihadis in neighbouring Mali. After Dicko died in clashes with Burkinabé troops in 2017, his brother, Jafar, took over but reportedly was killed in an October 2019 airstrike.

Violence has spread, blighting much of the north and east, displacing about half a million people (of the country’s total population of 20 million) and threatening to destabilise regions further afield, including the south west. Precisely who is responsible is often murky. In addition to Ansarul Islam, jihadi groups based in Mali, including the local Islamic State and al-Qaeda franchises, now also operate in Burkina Faso. Militant strikes can be intermingled with other sources of violence, such as banditry, herder-farmer competition, or all-too-common disputes over land. Self-defence groups that have mobilised over recent years to police rural areas fuel local intercommunal conflicts. Old systems to manage disputes are breaking down, as more young people question the authority of traditional elites loyal to a state that itself is distrusted. All this makes fertile ground for militant recruitment.

Unrest in the capital, Ouagadougou, hinders efforts to curb the insurgency. People regularly take to the streets in strikes over working conditions or protests over the government’s failure to tackle rising insecurity. Elections loom in November 2020, and violence could affect their credibility and thus the next government’s legitimacy. The ruling party and its rivals accuse each other of preparing vigilantes to mobilise votes. The country appears close to collapse, yet elites focus on internecine power struggles.

Burkina Faso’s volatility matters not only because of harm inflicted on its own citizens, but because the country borders nations along West Africa’s coast. Those countries have suffered few attacks since jihadis struck resorts in Côte d’Ivoire in 2016. But some evidence, including militants’ own statements, suggest they might use Burkina Faso as a launching pad for operations along the coast or to put down roots in the northernmost regions of countries such as Côte d’Ivoire, Ghana, or Benin. In May 2019, Ivoirian authorities report having disrupted planned attacks in the country’s largest city, Abidjan. Coastal countries exhibit weaknesses militants have exploited in their northern neighbours, particularly neglected and resentful peripheries. Some – notably Côte d’Ivoire – also face contentious elections this year. This both distracts their governments and means any crisis would make them more vulnerable still.

In Burkina Faso itself, the government’s response to the expanding insurgency, relying overwhelmingly on force, has tended to make matters worse. Soldiers are often abusive, fuelling anger at the state. As is the case elsewhere in the Sahel, officials often tarnish the Fulani ethic group, particularly some nomadic subtribes, as jihadi sympathisers. Operations targeting Fulani then force them to seek protection from militants, feeding a cycle of stigmatisation and resentment.

Cooperation between Burkina Faso and its neighbours thus far has focused mostly on joint military operations. Coastal states may be gearing up to do the same. Yet governments in the region would be better off focusing as much on intelligence sharing, border controls, and policies aimed at winning over villagers in areas affected. Without those, the turmoil appears set to spread further.

5. Libya

The war in Libya risks getting worse in the coming months, as rival factions increasingly rely on foreign military backing to change the balance of power. The threat of major violence has loomed since the country split into two parallel administrations following contested elections in 2014. UN attempts at reunification faltered, and since 2016 Libya has been divided between the internationally recognised government of Prime Minister Fayez al-Sarraj in Tripoli and a rival government based in eastern Libya. The Islamic State established a small foothold but was defeated; militias fought over Libya’s oil infrastructure on the coast; and tribal clashes unsettled the country’s vast southern desert. But fighting never tipped into a broader confrontation.

 Libya has long been an arena for outside competition.  

Over the past year, however, it has taken a dangerous new turn. In April 2019, forces commanded by Khalifa Haftar, which are backed by the government in the east, laid siege to Tripoli, edging the country toward all-out war. Haftar claims to be combating terrorists. In reality, while some of his rivals are Islamists, they are the same militias that defeated the Islamic State, with U.S. and other Western support, three years ago.

Libya has long been an arena for outside competition. In the chaos after former leader Muammar al-Qaddafi’s 2011 overthrow, competing factions sought support from foreign sponsors. Regional rivalries overlaid the split between the two rival governments and their respective military coalitions, with Egypt and the United Arab Emirates (UAE) backing Haftar-led forces and Turkey and Qatar supporting western armed groups loyal to Sarraj.

Haftar’s latest offensive has found support not only in Cairo and Abu Dhabi but also in Moscow, which has provided Haftar military aid under the cover of a private security company. U.S. President Donald Trump, whose administration had supported the Sarraj government and UN-backed peace process since coming to office, reversed course in April 2019, following a meeting with Egyptian President Abdel Fattah al-Sisi. Turkey, in turn, has upped support for Tripoli, thus far helping stave off its fall to Haftar. Ankara now threatens to intervene further.

As a result, the conflict’s protagonists are no longer merely armed groups in Tripoli fending off an assault by a wayward military commander. Instead, Emirati drones and airplanes, hundreds of Russian private military contractors, and African soldiers recruited into Haftar’s forces confront Turkish drones and military vehicles, raising the specter of an escalating proxy battle on the Mediterranean.

The proliferation of actors also stymies efforts to end the bloodshed. A UN-led attempt in Berlin to bring the parties back to the table appears to be petering out. Whether the peace conference that the UN and Germany hoped to convene in early 2020 will take place is unclear. For their part, Europeans have been caught flat-footed. Their main concern has been to check the flow of migrants, but disagreements among leaders over how to weigh in have allowed other players to fuel a conflict that directly undercuts Europe’s interest in a stable Libya.

To end the war, foreign powers would need to stop arming their Libyan allies and press them into negotiations instead, but prospects of this happening appear dim. The result could be a more destructive stalemate or a takeover of Tripoli that could give rise to prolonged militia fighting, rather than a stable single government.

6. The U.S., Iran, Israel, and the Persian Gulf

Tensions between the U.S. and Iran rose dangerously in 2019; the year ahead could bring their rivalry to boiling point. The Trump administration’s decision to withdraw from the 2015 nuclear agreement and impose mounting unilateral sanctions against Tehran has inflicted significant costs, but thus far has produced neither the diplomatic capitulation Washington seeks nor the internal collapse for which it may hope. Instead, Iran has responded to what it regards as an all-out siege by incrementally ramping up its nuclear program in violation of the agreement, aggressively flexing its regional muscle, and firmly suppressing any sign of domestic unrest. Tensions have also risen between Israel and Iran. Unless this cycle is broken, the risk of a broader confrontation will rise.

Tehran’s shift from a policy of maximum patience to one of maximum resistance was a consequence of the U.S. playing one of the aces in its coercive deck: ending already-limited exemptions on Iran’s oil sales. Seeing little relief materialise from the nuclear deal’s remaining parties, President Hassan Rouhani in May announced that his government would begin to violate the agreement incrementally. Since then, Iran has broken caps on its uranium enrichment rates and stockpile sizes, started testing advanced centrifuges, and restarted its enrichment plant in its Fordow bunker. With every new breach, Iran may hollow out the agreement’s nonproliferation gains to the extent that the European signatories will decide they must impose their own penalties. At some point, Iran’s advances could prompt Israel or the U.S. to resort to military action.

 A diplomatic breakthrough to de-escalate tensions between the Gulf states and Iran or between Washington and Tehran remains possible.  

A string of incidents in the Gulf in the past year, culminating in the Sept. 14 attack against Saudi energy facilities, underscored how the U.S.-Iranian standoff reverberates across the broader region. Meanwhile, recurrent Israeli military strikes against Iranian and Iran-linked targets inside Syria and Lebanon – as well as in Iraq and the Red Sea basin, according to Tehran – present a new, dangerous front. Any of these flash points could explode, by design or by accident.

Recognition of the high stakes and costs of war has nudged some of Iran’s Gulf rivals to seek de-escalation even as they continue to back the Trump administration’s “maximum pressure” approach. The UAE has opened lines of communication with Tehran, and Saudi Arabia has engaged in serious dialogue with Yemen’s Huthis.

The potential for conflict has also prompted efforts, led by French President Emmanuel Macron, to help the U.S. and Iran find a diplomatic off-ramp. U.S. President Donald Trump, eager to avoid war, has been willing to hear out his proposal, and the Iranians are also interested in any proposition that provides some sanctions relief.

But with deep distrust, each side has tended to wait for the other to make the first concession. A diplomatic breakthrough to de-escalate tensions between the Gulf states and Iran or between Washington and Tehran remains possible. But, as sanctions take their toll and Iran fights back, time is running out.

7. U.S.-North Korea

The days of 2017, when U.S. President Donald Trump and North Korean leader Kim Jong-un hurled insults at each other and exchanged threats of nuclear annihilation, seemed distant during most of 2019. But tensions are escalating.

The dangers of 2017 yielded to a calmer 2018 and early 2019. The U.S. halted most joint military drills with South Korea, and Pyongyang paused long-range missile and nuclear tests. U.S.-North Korea relations thawed somewhat, with two Trump-Kim summits. The first – in Singapore in June 2018 – produced a flimsy statement of agreed principles and the possibility of diplomatic negotiations. The second – in Hanoi in February 2019 – collapsed when the gulf between the two leaders on the scope and sequencing of denuclearisation and sanctions relief became clear.

Since then, the diplomatic atmosphere has soured. In April 2019, Kim unilaterally set an end-of-year deadline for the U.S. government to present a deal that might break the impasse. In June, Trump and Kim agreed, over a handshake in the demilitarised zone that separates the two Koreas, to start working-level talks. In October, however, an eight-hour meeting between envoys in Sweden went nowhere.

The two leaders have at times floated the idea of a third summit, but they have backed away at least for the time being. That may be for the best: another ill-prepared meeting could leave both sides feeling dangerously frustrated.

Meanwhile, Pyongyang – which continues to seek leverage to obtain sanctions relief and an end to joint military drills – stepped up short-range ballistic missile tests, which are widely understood not to be covered by the unwritten freeze. North Korea seemed to be motivated by both practical reasons (tests help perfect missile technology) and political ones (those tests appear intended to pressure Washington to propose a more favourable deal). In early December, Pyongyang went further, testing what appeared to be the engine for either a space-launch vehicle or a long-range missile and related technology, at a site that Trump claimed Kim had promised to dismantle.

 Trump and Kim should steer clear of high-level pageantry and high-drama provocations, and empower their negotiators to get to work.  

Although Pyongyang’s warning of a “Christmas gift” for Washington if the U.S. does not propose a way forward it deems satisfactory had not materialised at the time of writing, prospects for diplomacy seem to be dimming.

Yet both sides should think about what will happen if diplomacy fails. If the North escalates its provocations, the Trump administration could react much like it did in 2017, with name-calling and efforts to further tighten sanctions and by exploring military options with unthinkable consequences.

That dynamic would be bad for the region, the world, and both leaders. The best option for both sides remains a confidence-building, measure-for-measure deal that gives each modest benefits. Pyongyang and Washington need to put in the time to negotiate and gauge possibilities for compromise. In 2020, Trump and Kim should steer clear of high-level pageantry and high-drama provocations, and empower their negotiators to get to work.

8. Kashmir

After falling off the international radar for years, a flare-up between India and Pakistan in 2019 over the disputed region of Kashmir brought the crisis back into sharp focus. Both countries lay claim to the Himalayan territory, split by an informal boundary, known as the Line of Control, since the first Indian-Pakistani war of 1947-48.

First came a February suicide attack by Islamist militants against Indian paramilitaries in Kashmir. India retaliated by bombing an alleged militant camp in Pakistan, prompting a Pakistani strike in Indian-controlled Kashmir. Tensions spiked again in August when India revoked the state of Jammu and Kashmir’s semi-autonomous status, which had served as the foundation for its joining India 72 years ago, and brought it under New Delhi’s direct rule.

Prime Minister Narendra Modi’s government, emboldened by its May re-election, made the change in India’s only Muslim-majority state without any local consultation. Not only that: before announcing its decision, it brought in tens of thousands of extra troops, imposed a communications blackout, and arrested thousands of Kashmiris, including the entire political class, many of whom were not hostile to India.

These moves have exacerbated an already profound sentiment of alienation among Kashmiris that will likely further fuel a long-running separatist insurgency. Separately, the Indian government’s new citizenship law, widely regarded as anti-Muslim, has sparked protests and violent police responses in many parts of India. Together with the actions in Kashmir, these developments appear to confirm Modi’s intention to implement a Hindu nationalist agenda.

New Delhi’s claims that the situation is back to normal are misleading. Internet access remains cut off, soldiers deployed in August are still there, and all Kashmiri leaders remain in detention. Modi’s government seems to have no roadmap for what comes next.

Pakistan has tried to rally international support against what it calls India’s illegal decision on Kashmir’s status. But its cause is hardly helped by its long record of backing anti-India jihadis. Moreover, most Western powers see New Delhi as an important partner. They are unlikely to rock the boat over Kashmir, unless violence spirals.

 The gravest danger is the risk that a militant attack sets off an escalation.  

The gravest danger is the risk that a militant attack sets off an escalation. In Kashmir, insurgents are lying low but still active. Indeed, India’s heavy-handed military operations in Kashmir over the past few years have inspired a new homegrown generation, whose ranks are likely to swell further after the latest repression. A strike on Indian forces almost certainly would precipitate Indian retaliation against Pakistan, regardless of whether Islamabad is complicit in the plan. In a worst-case scenario, the two nuclear-armed neighbours could stumble into war.

External actors should push for rapprochement before it is too late. That won’t be easy. Both sides are playing to domestic constituencies in no mood for compromise. Resuming bilateral dialogue, on hold since 2016, is essential and will necessitate concerted pressure, particularly from Western capitals. Any progress requires Pakistan taking credible action against jihadis operating from its soil, a non-negotiable precondition for India to even consider engaging. For its part, India should lift the communication blackout, release political prisoners, and urgently re-engage with Kashmiri leaders. Both sides should resume cross-border trade and travel for Kashmiris.

If a new crisis emerges, foreign powers will have to throw their full weight behind preserving peace on the disputed border.

9. Venezuela

Venezuela’s year of two governments ended without resolution. President Nicolás Maduro is still in charge, having headed off a civil-military uprising in April and weathered a regional boycott and a stack of U.S. sanctions. But his government remains isolated and bereft of resources, while most Venezuelans suffer from crushing poverty and collapsing public services.

Juan Guaidó, who as National Assembly head laid claim to the interim presidency last January, attracted huge crowds and foreign backing for his demand that Maduro, re-elected in a controversial poll in 2018, leave office. Yet the unpopular government’s survival has offered Guaidó, as well as the U.S. and its Latin American allies such as Brazil and Colombia, harsh lessons. No one can rule out the government’s collapse. Still, hoping for that is, as one opposition deputy told my Crisis Group colleagues, “like being poor and waiting to win the lottery”.

For a start, Maduro’s rivals underestimated his government’s strength – above all, the armed forces’ loyalty. Despite hardship, poor communities remained mostly unconvinced by the opposition. U.S. sanctions heaped stress on the population and decimated an ailing oil industry, but were circumvented by shadowy actors working through the global economy’s loopholes. Gold exports and cash dollars kept the country afloat and enriched a tiny elite. Many of those left out joined the mass exodus of Venezuelans, now numbering 4.5 million, who in turn funneled remittances back home to sustain their families.

The crisis is having other ripple effects. The UN estimates that 7 million Venezuelans need humanitarian aid, many of them in border areas patrolled by armed groups, including Colombian guerrillas. Though sharing more than 1,300 miles of criminalised, violent, and largely unguarded border, the Colombian and Venezuelan governments no longer talk to each other, instead trading insults and blame for sheltering armed proxies. The border has become Venezuela’s primary flashpoint. In the meantime, the split between those Latin American countries backing Guaidó and those supporting Maduro has aggravated an increasingly polarised regional climate.

 But there is still a negotiated way out of the turmoil. It would entail compromise from all sides.  

With the U.S. seemingly downplaying the possibility of a military intervention – even as Venezuelan opposition hardliners pine for one – the issue is now whether Maduro’s obstinacy and the opposition’s and Washington’s lack of realism will mean a deepening crisis and possible flare-up, or whether more pragmatic voices can find a path to agreement. The omens are not overly promising. Government-opposition talks facilitated by Norway were suspended in September.

But there is still a negotiated way out of the turmoil. It would entail compromise from all sides: the opposition would need to drop its demand that Maduro leave now; the government would have to accept steps ensuring a credible and internationally monitored parliamentary election in 2020 as well as an early – and equally credible –  presidential poll in the near future; and the U.S. government would need to incrementally relieve sanctions as progress is made toward a resolution. This would be an acceptable price for Venezuela’s peace and stability, and to avoid a far worse calamity.

10. Ukraine

Ukraine’s comedian-turned-president, Volodymyr Zelenskyy, elected in April 2019, has brought new energy to efforts to end Kyiv’s six-year-old conflict with Russia-backed separatists in the country’s eastern Donbas region. Yet if peace seems slightly more plausible than it did a year ago, it is far from preordained.

Zelenskyy’s predecessor, Petro Poroshenko, negotiated the 2014-2015 Minsk agreements, which aim to end the Donbas conflict; they call for the separatist-held areas’ reintegration into Ukraine in exchange for their autonomy, or “special status”. But the agreements remain unimplemented as Kyiv and Moscow disagree on their specifics and sequencing.

Zelenskyy pledged while campaigning to make peace. He interpreted his and his party’s landslide wins in 2019 elections as mandates to do so. He started by negotiating mutual withdrawals from front-line positions and a ceasefire with Russia and its proxies. In September, he cut a deal with Russian President Vladimir Putin on a prisoner swap. The following month, he endorsed the so-called Steinmeier Formula put forward in 2016 by Frank-Walter Steinmeier, then Germany’s foreign minister and now its president, which proposed that elections in separatist-held areas would trigger first provisional, and then, if the vote was credible, permanent special status and reintegration into Ukraine.

Zelenskyy’s take on the formula required Ukrainian control in those territories before the vote. He nonetheless faced immediate domestic backlash from an unlikely coalition of military veterans’ organisations, far-right groups, and public intellectuals. In contrast, Moscow and separatist leaders welcomed Zelenskyy’s acceptance of the formula, despite his conditions.

In December, Zelenskyy and Putin met in Paris with Macron and German Chancellor Angela Merkel. The leaders failed to agree on Minsk sequencing but left with plans for a more comprehensive ceasefire, further disengagement at front-line positions, increased Organization for Security and Co-operation in Europe monitoring, and new crossing points for civilians at the line of contact separating Ukrainian and separatist forces.

Zelenskyy’s detractors at home appear satisfied he did not sell out in Paris. This gives him more room for maneuver. If things go as planned, the next meeting in France, set for spring, should tackle other components of the Minsk agreement, including amnesties, further troop withdrawals, and a path to reintegrating separatist-held areas into Ukraine.

Much could go wrong. Ceasefire and disengagement plans might collapse and fighting could escalate. Even if they hold, Zelenskyy needs Moscow to compromise for peace to stand a chance. So far, however, although Moscow has been more amenable to deals with Zelenskyy than with his predecessor, its core positions remain unchanged: it denies being party to the conflict it initiated, fought in, and funded. It insists Kyiv should negotiate Donbas’ self-rule with separatist leaders.

Peace would offer clear dividends for Ukraine and carry benefits for Russia: it could bring sanctions relief and remove the burden of financial and military support to separatist-held areas. From his Western allies, Zelenskyy needs all the help he can get as he continues his charm offensive in eastern Ukraine and outreach to Moscow.

Originally published in Foreign Policy: 10 Conflicts to Watch in 2020

Source: https://www.crisisgroup.org/global/10-conflicts-watch-2020 

2 Comments

ነብስህ በአጸደ ገነጽ ያኑራት ደጉ ወንድሜ ጉርማሾ በሀይሉ ገ/መስቀል:- የቀብር ስነ ስርዓት


ነብስህ በአጸደ ገነጽ ያኑራት ደጉ ወንድሜ ጉርማሾ በሀይሉ ገ/መስቀል የቀብር ስነ ስርዓት የካፋ ህዝብ በጥልቅ አዝኖዋል:
በካፋ ቴሌቪዥን ተቀጥሮ ከመደበኛ ሥራዉ ባሻገር በርካታ ዘርፎችን ሳይሰላች በፍቅር በመስራት ቀንና ሌሊት መስራት ስጀምር ቀን የነጠቀብን ተግባቢ ተወዳጅ ወጣት ባህሉ ለማመን በሚያስቸግር ሁኔታ ለሥራ ከቤት እንደወጣ በመኪና አደጋ ሕይወቱ ማለፉን የሰማ ሁሉ በዕንባ እየተራጨ ባህሉ ባህሉ ብሉትም ቀና አላለም፡፡አልተናገረም አበቃ፡፡ ለላዉ የሚያመዉ እኮ አባቱን የቀበረዉ ገና 3 ወር አልሆነ፡፡እግዝብሔር ለቤተሰቦቹ መጽናናትን ይስጣቸዉ፡፡ ይህን የምድር ጌጥ ነብስ ይማር በሉ ጸልዩለት፡፡

Leave a comment

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የቦንጋ ጉብኝት ቅኝት


እሑድ መስከረም 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ ከመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ፣ ከደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳውና ከቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን ከ50 በላይ ጋዜጠኞችን አስከትለው በደቡብ ክልል የክልልነት ጥያቄ ከሚነሳባቸው አንዱ በሆነው የካፋ ዞን ተገኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዞኑ ዋና ከተማ ቦንጋ ሲደርሱ፣ ከንጋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በከተማው መለስተኛ ስታዲየም ታድመው ሲጠብቋቸው በነበሩ የቦንጋና አካባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስታዲየሙ ተሰብስበው ሲጠብቃቸው ለነበረው የአካባቢው ኅብረተሰብ ንግግር ከማድረጋቸው በፊት፣ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት ያስተላለፉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማስረሻ በላቸው ናቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመደገፍ ከዓመት በፊት ሠልፍ በተደረገበት ሥፍራ ተገኝተው ሕዝቡን ማግኘት በመቻላቸው ትልቅ ደስታ እንደፈጠረባቸው በመግለጽ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተዋወቁት ‹‹የመደመር ፍልስፍና›› በመመራት አስተምህሮቱን ዕውን ለማድረግ፣ አገራዊ ኃላፊነቱንና አደራውን ለመወጣት በመትጋት ላይ የሚገኝ ሕዝብ እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡

አቶ ማስረሻ የካፋ ዞን እየተመናመነ ከለው የአገሪቱ የደን ሽፋን ከ700 ሺሕ ሔክታር በላይ ጥብቅ ደን በመያዝና በኢትዮጵያ ለመጀመርያ ጊዜ በዩኔስኮ በመመዝገብ የአገሪቱ ሳንባ ሆኖ የዘለቀ ሥፍራ መሆኑን በመጠቆም፣ ዞኑ ካለው አቅም የተነሳ ለአገሪቱ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘትና አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ ሊጠቅም የሚችልና ትልቅ አቅም ያለው ነው ብለዋል፡፡ በተጨማሪም በለውጡ ማግሥት በተለያዩ አካባቢዎች ችግሮች ሲከሰቱ በውዥንብሮች ሳይፈታ ራሱን ጠብቆ የቆየ አካባቢም እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

ከአንድ ሺሕ ዓመት ቀደም ብሎ እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ድረስ በምንጃ፣ ማቶና ሚንጃ ሥርወ መንግሥታት እየተመራ የቆየ ሕዝብ እንደሆነ የገለጹት አቶ ማስረሻ፣ ካፋ ወደ ማዕከላዊ መንግሥት ከተቀላቀለ በኋላም ፍፁም ኢትዮጵያዊነቱን ጠብቆ የኖረና እየኖረ ያለ ሕዝብ ነው ብለዋል፡፡

ሆኖም ምንም እንኳ በተለያዩ የብዝኃ ሕይወትና ሌሎች ሀብቶች የታደለ አካባቢ ቢሆንም በአስፈጻሚ አካላት ትኩረት ማጣት የተነሳ ለበርካታ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች የተጋለጠ ነው በማለት ዞኑ መንገድ፣ ውኃና ሌሎች መሠረታዊ የሆኑ የመሠረተ ልማቶች ችግር በስፋት የሚስተዋሉበት ነው ብለዋል፡፡

ለአካባቢው የተሻለ ጥቅም ሊያመጡ ይችሉ የነበሩና ባለው አቅም የተነሳ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ማዕከል ሊያደርጉት ይችሉ የነበሩ የኢንዱስትሪ ፓርክ ፕሮጀክቶች እንኳን እንደተነፈጉት የጠቆሙት አቶ ማስረሻ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት ሲንከባለሉ የመጡ የኅብረተሰቡን የልማት ጥያቄዎች ለመፍታት እንደሚያስችል ትልቅ ተስፋ መጣላቸውን አስታውቀዋል፡፡

በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ተጋብዘው ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ የካፋን ሕዝብ ባህልና ምድር በተለያዩ አገላለጾች ያሞካሹ ሲሆን፣ ‹‹ዓብይ! ዓብይ!›› እያለ የተቀበላቸውን ሕዝብ፣ ‹‹ለ2012 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ!›› በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

‹‹2012 ኢትዮጵያን ከብልፅግና የሚያገናኝ ብቻ ሳይሆን፣ የተራራቁ ወንድማማቾች የሚጠያየቁበት ዓመት በመሆኑ እኛ ወንድሞቻችሁ ካለንበት ልንጠይቃችሁ መጥተናልና አዲሱን ዓመት የፍቅር፣ የብልፅግና፣ የሰላምና የመደመር ያድርግላችሁ፤›› በማለት በድጋሚ ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

የካፋ ሕዝብ ለማዕከላዊ መንግሥት ሥርዓት የመተዳደር ልምድ ያለው፣ በሚካረቾ የአማካሪዎች ድጋፍ የሚደረግለት መንግሥት የነበረው መሆኑን፣ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ጉዳዮችን የሚመራ ተቋማዊ አደረጃጀት የነበረው መሆኑን፣ እንዲሁም ለፍትሕ የቆመ አስተዳደራዊ ሥርዓት የነበረው መሆኑን በመጠቆም፣ ይኼ ልምድ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚከበርባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት ትምህርት የሚሰጥ ነው ብለዋል፡፡ ስለዚህም፣ ‹‹ኢትዮጵያን የማስፋት እንጂ የማሳነስን ልምድ ለልጆቻችን የማናወርስ መሆኑን ልገልጽላችሁ እወዳለሁ፤›› በማለት ንግግራቸውን አጠናቀዋል፡፡

ከዚህ የስታዲየም ቆይታ በኋላ በዞን አስተዳደር አዳራሽ ከተሰበሰቡ የአካባቢው ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በዚህ የአዳራሽ ውይይት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመንገድ፣ ከውኃ አቅርቦት፣ ከጤና አገልግሎት፣ ከድልድይና ከሥራ ዕድል እስከ ክልልነት ጥያቄ የዘለቁ ጥያቄዎች የቀረቡላቸው ሲሆን፣ ሁሉም ጠያቂዎች ግን ሳያነሱ ያላለፉት ዞኑ በክልል እንዲደራጅ ለክልል ምክር ቤት የቀበረውን በክልል የመደራጀት ጥያቄ ነው፡፡

የመጀመርያውን ጥያቄ ያቀረቡትና ከነጋዴ ማኅበር ተወክለው እንደመጡ የጠቆሙ ወይዘሮ የክልልነት ጥያቄን የመጀመርያው ነጥባቸው በማድረግ ጥያቄ ያነሱ ሲሆን፣ ጥያቄው በተለያየ መንገድ ሲነሳ የቆየ ቢሆንም ዛሬ ግን ይኼንን ጥያቄ የምታነሱ ጠባብ ናችሁ የሚል ሳይኖር ሰሚ ያገኘ ጥያቄ በመሆኑ ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡

‹‹ክልልነቱ ቢሰጠን ብቻችንን እንኑር አላልንም፣ ሁሉንም አቅፈን እንኖራለን፤›› ያሉት ወይዘሮዋ፣ ዕምቅ ሀብት ያለውና ለማደግ የሚችል አካባቢ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ ነገር ግን ይኼ ጥያቄ ሌላው ስለጠየቀ ዛሬ የሚጠየቅ አይደለም፤›› ብለው፣ እነዚህ ጥያቄዎች ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየቀረቡ ነው ብለዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም እስካሁን የሚመጡ ኢንቨስተሮች አካባቢውንም ሆነ ነዋሪዎችን የማይጠቅሙ እንደነበሩ በመጠቆም፣ ‹‹ጫካ መንጥሮ ጣውላ ሸጦ የሚወጣ ሳይሆን ጠንካራ ኢንቨስተር ይምጣ፤›› ሲሉም ጠይቀዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩም ሆኑ ከእሳቸው ጋር የመጡትን እንግዶች እንኳን ደህና መጣችሁ በማለትና በማመስገን የጀመሩት ሌላ የስብሰባ ተሳታፊ አባት፣ ራሱን በራሱ በንጉሣዊ ሥርዓት ሲያስተዳድር የቆየ ሕዝብ እንደነበር በመጠቆምና በኋላም በአውራጃና በእገሌ አገር ደረጃ ሲጠራ የቆየ አካባቢ በደቡብ ክልል መካተቱን በመጠቆም፣ ይኼ ለውጥ የሚጠላ ባይሆንም የዞኑን ነዋሪዎች የት ነው ያሉት በማለት የሚጠይቅ፣ ብሎም ክፍተቶች ሲገኙ የሚያስተካክል ሰው አለመኖሩ ቅር ያሰኛቸው ጉዳይ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡

‹‹ተሟግተን ወደ ላይ መውጣት አልቻልንም፣ አቅማችን አነሰ፡፡ ብዙ ነገር ነው የቻልነው፡፡ አሁን አደራ ለእናንተ እንስጥ ብለን ነው፤›› ሲሉም ዞኑ ለክልል ከተማ ያለውን ርቀት በመጥቀስ መፍትሔ ሽተዋል፡፡

በሌላ ወገን በሚሊኒየም አከባበር ብሔራዊ ምክር ቤት በዕቅድ ተይዞ የተገነባው ብሔራዊ የቡና ሙዚየም ከዓመታት በፊት በቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ቢመረቅም፣ አገልግሎት መስጠት ሳይችል መቅረቱ ‹‹የብዙዎችን ቅስምና ልብ የሰበረ፤›› እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

ሌላ ጥያቄ አቅራቢ የክልልነት ጥያቄ የሚነሳው እንዲሁ ከርቀት አንፃር ሳይሆን ፍትሕን ከማግኘት አንፃር ነው በማለት፣ ክልል ድረስ አመራሮች ለተለያዩ ጉዳዮች ሲሄዱ የሚወጣው ገንዘብ ብክነት እንደሆነና ለአካባቢው ልማት መዋል የሚችል እንደሆነም አክለዋል፡፡

‹‹እኛ ለብቻችን ክልል እንሁን ሳይሆን ከአጎራባች አብረውን ለመሆን የሚፈልጉ ካሉ እናቅፋለን፤›› ሲሉም አስረድተዋል፡፡

ከእነዚህ ጥያቄዎች በተጨማሪ የቦንጋ የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ከመንገድ መቅረቱ፣ የሆስፒታል የተሟላ አገልግሎት የመስጠት አቅም አናሳ መሆን፣ እንዲሁም የአካባቢውን አቅም በማጥናት የኢኮኖሚ ቀጣና ማድረግ ይገባ እንደነበር በመጠቆም ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡

ከጥያቄዎቹ በመቀጠል ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ‹‹የልማትና የመሠረተ ልማት ጥያቄዎችን በሚመለከት እንዴት በበጀት በማካተት መመለስ እንደሚቻል እናያለን፤›› በማለት፣ ለቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ቤተ መጻሕፍትና ሌሎች ፕሮጀክቶችን እንዲሠሩላቸው የቀረበላቸውን ጥያቄ በማስመልከት የእሳቸው ጽሕፈት ቤት እንደሌለውና እንደ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም በልመና የሚሠራ በመሆኑ፣ ገንዘብ ሲገኝ የሚታሰብበት ሥራ እንደሚኖር ጠቁመዋል፡፡

ለአካባቢውና ለነዋሪው የሚጠቅም ኢንቨስተር ለማምጣት ጥረት እንደሚደረግና እየተሠራበት እንደሆነ በመጠቆም ስለመዋዕለ ንዋይ ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ‹‹እኛ ኢንቨስተር እንጋፋለን፣ እነሱም እየፈሩ መጥተዋል፤›› በማለት፣ በመዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች ላይ የደረሱ የተለያዩ ጥቃቶች ባለሀብቶችን እያራቁ ነው ብለዋል፡፡

ነገር ግን ሕዝቡ ደኑን ለመጠበቅና ከተፈጥሮ ጋር ተስማምቶ ለመኖር ያዳበረውን ባህል በማድነቅ፣ ‹‹ሥርዓት የለመደ ካልሆነ በስተቀር ደን አስቀምጦ የሚቸገር ሕዝብ እኮ አይኖርም፤›› ብለዋል፡፡

የክልልነት ጥያቄን አስመልክተው ‹‹ዋናው ጥያቄ›› በማለት ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ‹‹አደረጃጀትን የሁሉ ነገር መፍቻ አድርገን አንውሰድ፤›› በማለት ክልልነት መብት እንደሆነና የቀረቡት ምክንያቶችም ልክ እንደሆኑ ተናግረው ክልል ሆነው የቆዩት ‹‹ጋምቤላና ቤንሻንጉል ክልሎች እንደ እናንተ የመንገድና የድልድይ ጥያቄ እያነሱ ነው፤›› ሲሉም አስረድተዋል፡፡

ርቀትንም በሚመለከት ከሞያሌ አዳማ ያለው ርቀት፣ እንዲሁም ከምንጃር አካባቢ ባህር ዳር ድረስ ያለው ርቀት ጋር ተመሳሳይ ዓይነት ችግር እንደሚደቅን በመግለጽ በሌላም አካባቢ ያለ ችግር ነው ብለዋል፡፡

ሞያሌ ያለ ሶማሌ ጅግጅጋ ድረስ የሚሄደው ከ1,000 ኪሎ ሜትሮች በላይ በማቋረጥ እንደሆነ በመግለጽ፣ በሌላ ሥፍራም ያለ ጥያቄ ነው ብለዋል፡፡

‹‹ክልሉ ከእናንተ ጋር በመወያየት ለካፋ ሕዝብ የሚጠቅመው ይኼ ነው የሚል ከሆነ ለፌዴራል መንግሥት አይከብደውም፣ ምንም ማለት አይደለም፤›› ብለው፣ ‹‹ያሉትን ሕዝቦች ካሳመነ ማንም ሊያስቆም አይችልም፤›› ሲሉ ገልጸዋል፡፡

ሕዝብ ከተስማማበት የማይሆን ነገር የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይኼንን በሚመለከት የተጠናው ጥናት ሕዝብ ካልተስማማበት በሌላ ባለሙያ ማስጠናትና የተሻለ መፍትሔ መሻት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

ሆኖም ‹‹የዕለት ተዕለት ጥያቄን ብቻ እየመለስን ዘላቂ ሥራ ሳንሠራ እንዳንቀር፤›› በማለትም አሳስበዋል፡፡

ሙዚየሙን በተመለከተ በቂ መረጃ እንደሌላቸውና ለምን ወደ ሥራ መግባት እንዳልቻለ እንደማያውቁ በመግለጽ፣ ጉዳዩን በማጣራት በአቶ ርስቱ በኩል ምላሽ ይሰጣል ብለዋል፡፡

ከልማት ጋር ተያይዞ የተነሱ ጥያቄዎችንም በተመለከተ፣ ‹‹እኛ የተቀመጥነው እናንተን ለማገዝ ነው፤›› በማለት፣ ‹‹በተቻለ መጠን ለማገዝ ዝግጁ ነን፤›› ሲሉ መልሰዋል፡፡

ከውይይቱ መልስ የቦንጋ ጤና ጣቢያና የቡና ሙዚየምን ከጎበኙ በኋላ ማምሻውን ወደ አዲስ አበባ የተመለሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይኼ ሁሉ ሚዲያ ወደ ሥፍራው የተወሰደው አካባቢውን በማየት መስህብነቱን እንዲያስተዋውቅ በማለም ነው ብለዋል፡፡

Source: Reporter  https://www.ethiopianreporter.com/article/16787?

Leave a comment

የክቡር ጠ/ሚ አቢይ አሕመድ የቦንጋ ጉብኝት ውጤት::


ፋንታዬ መኮ
መስከረም 5 ቀን 2012 ዓም
September 16, 2019

የክቡር ጠ/ሚ አቢይ አሕመድ የቦንጋ ጉብኝት ውጤት::

70672943_388282588772278_3114441907732742144_nምሥክርነታቸውን እንደሰጡት እንኳን ከሰው ልጅ ከራሱ አልፎ ከተፈጥሮም ጋር ተስማምቶ መኖር የሚችል ብልህ የሠለጠነና አስተዋይ ህዝብ ስለሆነ እንደ አመጣጣቸው አክብሮ ተቀብሎ በጉጉት የጠበቀውን የአስተዳደራዊ ጉዳይ እመርቂ መልስ ባያገኝም በትእግሥት ለመጠበቅ ወስኖ እንዳቅሙ አስትናግዶ በሰላም ወደ መጡበት ሸኝቷቸዋል:: ለዚህ ተግባር አስተባባሪዎችም ሆኑ መላውን ታዳሚ (ማህበረሰቡን) ባጠቃላይ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ ህብረት (ደምኢህህ) ስም ላመሰግን እወዳለሁ:: እግዚአብሔር ይስጥልን ደስ ብሎናል::

በመቀጠል ጉብኝቱ ያልተጠበቀና ለዝግጅት እንኳ በቂ ግዜ ሳይሰጥ በሁለትና ሶስት ቀናት ውስጥ ይፋ መደረጉ የማንኛውንም ሚድያ ቀጥታ ሽፋን ያላገኘ የራሱ የደቡብ ሚድያን ጨምሮ ሲሆን ለማሕበራዊ ሚድያ ምሥጋና ይግባው ብዙም ባይሆን በFB በማስተጋባት ድምፅ አሰምተውለታል:: ጉብኝቱ በመግቢያ ንግግራችው እንዱገለፁት ወንድም የሆነውን ካፈቾ ለመጠየቅ በጎ ፈቃድ የመነጨ ከሆነ እሰየው:: ጀግናው የካፋ ጎርማሾ ሐዋሳ ላይ በደህዴን ተጠርቶ በክልል ጉዳይ አልደራደርም ብሎ አቋም ወስዶ ስብሰባውን ረግጦ በመውጣት ቅሬታውን በሰላማዊ መንገድ ገልፆ ወደ ቀየው መመለሱ ባለሥልጣናቱን አስበርጎት የሳቸው ጣልቃ ገብነት ክልል የመሆን ዓላማውን የሚያስቀይረው መስሏቸው ከሆነ ስህተት ይመስለኛል:: ያም ሆነ ይህ የጠ/ሚ ዶ/ር አቢይ አህመድ የመስከረም 4 ቀን 2012 ዓም የቦንጋ ጉብኝት ፍሬ አልባ አልነበረም ሆስፒታሉን ጎብኝተው በተመለሱ 24 ሰዓት ውስጥ የህክምና ልዑካን ቡድን ቦንጋ መግባቱ የመጀመሪያ መልካም እርምጃ ነው:: ነገር ግን አንገብጋቢው የክልል ጥያቄ እስካልተመለሰ ድረስ መዘናጋት አይኖርብንም::

ይህ ህዝብ ስለ እራሱ ምንንትና ማንነት ለመናገር በነራስ ወልደጊዮርጊስና ከዚያም በኃላ ካፋን እንዲያስተዳድሩ በየጊዜው በማዕከላዊ መንግሥት በተሾሙ መኳንንቶች ምኒሊክ “ለካፋ ህዝብ አትራራለት:: አጥብቀህ ግዛው:: ገብር ብለው አሻፈረኝ ብሎ ወታደሬን አስጨርሷል:: መሬቱን ነጥቀህ ገባር/ጭሰኛ አድርገው:: ሚስቱንና ልጆቹን ለወታደሮቼ እንዲገዙ አድርጋቸው:: ቤትና ንብረቱን አቃጥል ወዘተ ብለው የሰጡትን መመሪያ ተግባራዊ በማድረጋቸው መስከረም 4 ቀን 2012 ዓም ቦንጋ ላይ ያደረጉት ንግግር ከወረራው በፊት ጀግና የነበረው ህዝብ ሥነ ልቦናዊ ጫና በተደጋጋሚ እየደረሰበት ማንነቱን ክዶ ስሙን ሳይቀር ቀይሮ ይህን የመሰለ ጀግናና አኩሪ ታሪክ ያለው ወጣት ትውልድ ከፈቾ ነኝ ብሎ ደፍሮ ታሪኩን ከመናገር ይልቅ የሌላ ተለጣፊ ሆኖ የራሱን ታሪክ ጠንቅቆ ባለማወቁና ወላጆችም ከባድ ተፅእኖ እየተደረገባቸው ማንነታቸውን ለማስተላለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል::

ሆኖም ከ2012 ዓም የጠ/ሚ ዶ/ር አቢይ ጉብኝት አንድ ትልቅ ትርፍ ካፈቾ አትርፏል:: ካፈቾ አፉን የተሸበበ ይመስል ስለ ካፋ ማንነት ስለሃገሩ ስለ ጀግንነቱ በአስተዳደራዊ መዋቅር የሰለጠነ እንደነበረ መናገር እየከበደው “ታሪክና ሃገር ያለኝ ካፈቾ ነኝ” ለማለት የማይደፍርበት የነበረውን የራሱን ጀግንነት ታላቅነት ራስን በራስ የመምራት ብቃት የዲሞክራሲ ባህል ለካፈቾ አዲስ እንዳልሆነ ወዘተ ዘርዝረውና ተንትነው ስለነገሩትና ማንነቱን ከሚያከብረው የለውጥ እራማጅ አንደበት ስለሰማ ትውልዱ አንብቦ ከተረዳው በላይ ሀቁን ስላስቀመጡለትና ስለካፋ የተሳሳተ አመለካከት ላላቸው ብሔረሰቦችና ህዝቦች ማነታችንን ካፋ ቡናን ለዓለም ከማበርከቱም አልፎ በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ቀደምት መሆኑን ለመላው ዓለም ምሥክርነትዎን ስለሰጡ ታሪክ በዚህ ሥራዎ ይመዘግቦታል በካፋ ህዝብ ልብም ለትውልድ ተቀርፆ ይኖራል::

ከላይ ከተጠቀሰው ትርፍ ውጭ የጉብኝቱ ውጤት ለሴረኞች ኪሳራን ለከፈቾ ድልን አስመዝግቧል::

– ጉብኝቱና ድንገተኛ ቢሆንም ካፈቾ አንድነቱን አስመስክሯል
– የተቻለውን ሁሉ ተጠቅሞ አቀባበል አድርጏል
– ጥያቄውን በሰላማዊና በሰልጠነ መንገድ አቅርቦ መልስ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል
– ያለ እንድ ኮሽታ ወደመጡበት በሰላም ልዑካኑን ሸኝቷል::

ጥቂት ጥያቄዎችን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የጋዜጠኝነት ሙያ ባይኖረኝም

(ሀ) አጠቃላይ ጉብኝቱን አስመልክተው መግልጫ ቢስጡ ሌላው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰብ እርስዎ እንዳሉት ከካፈቾ የሚማረው ለምሳሌ የሰው ህይወት ሀብትና ንብረት ሳይወድም በስለጠነ ሰላማዊ መንገድ ትግል ማራመድ መቻሉን

(ለ) ካፋ ለዓለም የቡና መገኛ ብቻ ሳይሆን የዲሞክራሲን ቀደምት አራማጅ ሆኖ ለብዙ ዘመን ሀገር መምራቱን ሌላም ሌላም

በመጨረሻም ተበደልኩ ፍትህ ፈልጋልሁ ለሚል ህዝብ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት ወቅታዊና ተገቢም ነው:: ይህ ጊዜ ገንዘብና ጉልበት የባከነበት ጉብኝት የሚድያ ሽፋን ቢሰጠው መልካም ነበር:: ክልል መሆን ይጥቀመውም አይጥቀመውም ህዝቡ ለይቶ ያውቃል:: የቡና ባለቤትነትን ጥያቄ መመለስ ታሪክ ከማገላበጥ ውጭ ጥናት አይፈልግም ሌላ እጀንዳ ከሌለ በስተቀር:: የሙዚየሙም ጉዳይ አፋጣኝ ምላሽ ያሻዋል ንብረት እየባከነ ስለሆነ:: የቡና ፓርክ መግንባት ያለበት ካፋ እንጂ አዲስ አበባ መሆን አይገባውም:: ክልል መሆን ጥቅም ካላመጣ ለሲዳማ ለምን ተፈቀደ? ካፋ ሀብታም ነው ትግራይ ክልል በመሆኑ ምን ተጎዳ? ጋምቤላም በመሰረታዊ ልማት ከካፋ የላቀ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ግልፅ ነው:: የጊዜ ጉዳይ ሆነና ፊተኞች ኃለኞች እንዲሆኑ ተደርገዋል::

ሕገ መንግሥቱ የሰጠን መብት ላይ አንደራደርም
የቡና መገኛ በየትኛውም መስፈርት ካፋ እንጂ ሌላ ቦታ ወይም በጥቅሉ ምዕራብ አከባቢ ሊባል አይገባም::

ፋንታዬ መኮ
መስከረም 5 ቀን 2012 ዓም
September 16, 2019
ካፋ ሚድያ Kaffamedia

Leave a comment

በጠቅላይ ሚ /ር ዶ/ር አቢይ አህመድ ጉዞ የተሰሙኝ 3 እይታዎች


Amanuel Karlo Gano

በጠቅላይ ሚ /ር ዶ/ር አቢይ አህመድ ጉዞ የተሰሙኝ 3 እይታዎች70672943_388282588772278_3114441907732742144_n
ባብዛኛው አጅግ የተደሰትኩበት ሲሆን አንዳንድ ቅሬታዎቼንም ሳልደብቅ አጋራለሁ::

በ1ኛ: ደረጃ: ምንም ያህል አንደ ካፋ ህዝብ ጉጉትና ፍላጎት ጉብኝታቸዉ የዘገየ ቢሆንም ጊዜ ሰጥቶ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ: ከክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮነን: ከክቡር የመከላከያ ሚኒስትር ኦቦ ለማ መገርሳ አንዲሁም ከክብርት ቀዳማዊት ኢሜበት ዝናሽ ታያቸዉ ጋር በመሆን ካፋን መጎብኘታቸዉና በተለያዩ መድረኮች ሲነሱ የቆዩትን የካፋ ህዝብ ጥያቄዎች ከህዝቡ አንደበት መስማት መቻላቸዉ በኔ አይታ ትልቅ ነገር ነው:: ከዚህም ይበልጥ ባለፉት 28 አመታት ተደፍኖና ታፍኖ: ተረስቶ የቆየዉ የማንነት ገናና ታሪካችን: አኩሪ እትዮጵያዊነታችን: ከመሃላችን የኖሩትን ማንኛዉንም የአትዮጵያ ልጆች አቅፈን አብሮ የመኖር ባህላችን: ከሰዉም አልፎ የተፈጥሮን ደን ጠብቀን ለትዉልድ ስናሸጋግር የቆየን ህዝብ መሆናችን:: 20 ነገስታትን በሰላም ከስልጣን ወደ ስልጣን ስናሸጋግር የቆየን ስልጡን ሕግና ስነስርዓት ያለን: የራሳችን ፓርላማና ምክርቤት (ምክረችኦ): አንዲሁም የተለያዩ የስራ ዘርፎችን የሚመሩ አንዴዎደራኖ: ጉቸራኖ: የመሳሰሉ በዛሬዉ ሚኒስቴር ደረጃ የነበሩ መሪዎች የነበሩን: ህዝብ መሆናችን:: የአስተዳደር ታሪካዊ እሴቶቻችን ለዛሬዋ ኢትዮጵያ አጅግ የምያስፈልጔት አንደሆነም ጭምር በትናንትናዉ እለት በጠቅላይ ሚ/ሩ አንደበትና በቦታዉ በነበሩት በአባቶቻችንም አንደበት ጭምር መስማታችንና በስፍራው በተገኙት ብሔራዊ የሚድያ ኔትዎርኮች አማካይነት የአትዮጵያ ህዝብ ገናናዉን የካፋ ህዝብ ታሪክ መስማት መቻሉ በኔ አይታ ለካፋ ህዝብ አንድ ድል ነው::

በ2ተኛ ደረጃ አንደ ታላቅ ድል የያዝኩት አሁንም ላለፉት 28 አመታት ለመጀመርያ ያየሁት: እንደ አንድ ህዝብና አንደ አንድ ቡድን: የካፋ ምክር ቤትና የርዕሰ መስተዳድሩ: የካፋ ጉርማሾ: የተለያዩ የካፋ አክትቪስቶች: የካፋ: ምሁራን: የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ ህብረት ተወካዮች በአንድነትና በአንድ ግንባር ቆመን የህዝባችንን አንኴር ጥያቄዎች ማንሳት መቻላችን ነው:: ጥያቄአችን የተፈለገዉን መልስ ባያገኝ አንኴን ይህ በቀላሉ የምናየዉ ድል አይደለም:: በአንድነትና በአንድ ድምፅ ከህዝባችን ጎን ከቆምን የማንፈነቅለው ድንጋይ የማንገለብጠዉ: ተራራ: አይኖርም:: ጊዜ ይወስድ አንደሆን አንጂ የማናስመልሰዉ ጥያቄም አይኖርም:: የዛሬዉ አንድነት በግልፅ የሚያሳየን ለመጀመርያ ጊዜ ለራስ ትርፍ ሳይሆን ለካፋ ህዝብ ብሶት የሚኒቆረቆር: የካፋ ልጆች አንድ መሆንና በአንድነት መቆም መቻላችንን ነዉ:: ለካፋ በአንድነት በመቆም የህዝባችንን መብትና ህልዉና ማስከበር ከቻልን ለሀገራችን ኢትዮጵያም ኢትዮጵያዊነት ማንነታችንን አንደኛ ከሚወዱ ወገኞች ጋር አብረን መቆም እንችላለንና የኛ በአንድነት መቆም ትርፉ ለካፋ ብቻ ሳይሆን ለአኢትዮጵያም ጭምር ነው ብዬ አምናለሁ::

በ3ተኛ ደረጃ ለተነሱ ጥያቄዎች በተሰጡ መልሶች ዙርያ አንድ ሁለት ነገር መናገር እፈልጋለሁ::
1: ለክልል ጥያቄ የተሰጠዉን መልስ በተመለከተ ተስፋ የምያስቆርጥ ነገር አላየሁም:: ጥያቄዉ በአዎንታ ወይም በአሉታ የሚመለስበት መድረክም አልነበረም:: ለኔ ዋናዉ የህዝቡን የጥያቄ ይዘትና ትክክለኛ ምክንያት ጠ/ሚ ከህዝቡ አንደበት መስማት መቻላቸዉ ነዉ:: ምክንያቱም ህዝቡ ሌሎች ስላነሱ ሌሎችን ኮርጆ ያነሳው ጥያቄ ሳይሆን ላለፉት28 አመታት ሲካሄድ ለቆየዉ የህዝብ ስቃይ የፍትህ ጥያቄ ነዉ:: ዉሳኔዉ የሚሰጥበት የራሱ ሕጋዊ መዋቅር ያለዉ ጉዳይ ስለሆነ አሁንም ሳንታክት መስፈርቶቹን በሙሉ አሟልተን የምንቀጥለዉና የምንጠይቀዉ ጉዳይ ይሆናል:: አንግዲህ አንደቀሞዉ አባባል ”ሰማይ አይታረስ ንጉሥ አይከሰስ” የሚባለው አሁንም ይሰራል ካልተባልን በስተቀር ህገ መንግስቱ በግልፅ ያስቀመጠዉ ጉዳይ ስለሆነ የሕግ ከለላም ይኖረናል::

2: የቡናን መገኛና ባለቤትነትን በተመለከተ ለተነሳው ጥያቄ የተሰጠዉ መልስ: አልደብቃችሁም አሳዝኖኛል አስቆጥቶኛል:: ከዚህ ቀደም የፌደራል መንግስት ወስኖ ያፀደቀዉ ጉዳይ ቢሆንም አሁንም ለዉዝግቡ ክፍት መንገድ ተሰቷል።
ይህንን ዉዝግብ ለአንዴና ለመቸረሻ ለመዝጋት ጥሩ አጋጣሚ ነበር: አጋጣሚዉ ግን ታልፏል:: የቡናና የካፋ ቁርኚት ከአትዮጵያ አልፎ ዓለም ያወቀው በታሪክ ፅሁፎች ብቻ ሳይሆን በአርክኦሎጂ ሳይንስም ድጋፍ ያለዉ በመሆኑ እዉነቱ ቢፈርጥ መልካም ነበር። ስለካፋና የካፋ ነገስታት ተነስቶ በዘመኑ ወደ ካፋ ሲጎርፍ ለነበረዉ ንግድ አንደኛዉና ታላቁ ምክንያት የቡና በካፋ መገኘት መሆኑ ሳይጠቀስ ሊታለፍ አይገባም:: ከዝያም አልፎ ለጅማ አድገት በወቅቱ ከነበሩት ዋንኛ ምክንያቶች አንዱ በንጉሥ አባ ጅፋርና ከርሳቸዉም ቀድመዉ በጅማ አካባቢ በነበሩት የኦሮሞ ባላባቶች ከካፋ ከሚጫነዉ ቡናና ቂመማ ቂመምን ከመሳሰሉ የሸቀጥ ንግዶች የሚሰበሰበዉ የቀረጥ ገቢ አንደነበር በታሪክ መረጃዎች የተደገፈ አዉነት ነው:: ስለዚህ አኛ ጅማን ያለማነዉ የካፋ ክፍለሀገር ዋና ከተማ በነበረችበት ጊዜ ብቻ ሳይሆን ከካፋ ነገስታት ዘመን ጀምሮ ነዉ::

ማጠቃለያ::
ደስታችንና ቂሬታችን አንዳለ ሆኖ የክቡር ጠ /ሚ መምጣት ለካፋ ሕዝብ በብዙ መልኩ ፋይዳ ያለው ነበርና ምስጋና ይገባቸዋል:: ሌላዉ ቢቀር መምጣታቸዉ የህዝባችንን ጥያቄዎች ለማስመለስ አጅግ ተጠናቅረንና ተግተንመስራትናመቀጠልአንዳለብን አስታውሶናል::

የካፋ ህዝብ የህልዉና ትግል አሁንም በአዲስ ዓመት በአዲስና በተጠናከረ መልኩ ሰላማውነትና ስብዕና በተመላበት መልኩ መቀጠል አለበት:: በከፍተኛ በደልና የፍትህ መጔደል ላይ ተመርኩዘው የተነሱ የካፋ ህዝብ ጥያቄዎች ፍትሃዊ መልስ አስክያገኙ ድረስ ትግሉን መቀጠል ግድ ይላል:: ሳንታክትና ተስፋ ሳንቆርጥ ከተጋን በተለይ ዛሬ አንዳሳየነዉ በአንድ ድምፅ በአንድነት መጔዝ ከቻልን ከግባችን አንደምንደርስ አኒጠራጠርም::

ፍትህ ለካፋ ህዝብ::
ኢትዮጵያ ለዘላዓለም ትኑር::

1 Comment

ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው


ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው

ሰሞኑን በAugust 13,2019 Kaffamedia በFB ድህረገፁ ላይ የካፋ ቦንጋን ብሔራዊ ቡና ሙዚዬምን አላውቅም ያለው ቡናና ሻይ ልማት መ/ቤት አአ ላይ የቡና ፓርክ እገነባለሁ ማለቱን ያስፈረውን አስደንጋጭ አሳፋሪና አስዛኝ ዜና ስመለከት ዓይኔንም ጆሮየንም ማመን አቃተኝ: በህልምና ቅዠትም መካከል ያለውን ልዩነት መረዳት ተሳነኝ:: ዛሬ ላይ ሁሉ ነገር ከሃገርና ከሕዝብ ጥቅም ይልቅ በዘር መነፅር በመመልከትና እኛ ብቻ ተጠቃሚ እንሁን የሚሉት ምሁር ነን ተብዬ ደደቦች ሃገሪቱን ወዴት እያመሩ ነው? ስለ ሀገር አንድነት የሚያቀነቅኑት የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድስ ሥልጣን ምን ላይ ነው? በሙሉ ለብሔራቸው (ያዩትን ሁሉ ለሚመኙ ዘረኞች ካስረከቡ በግልፅ ይንገሩን:: አሁን ላይ የካፋ ምድር ለምለምነት ያስጎመጃቸው የካፋን ምድርና ሕዝቧን በጨለማ አኑረው መሬቱንም ሃብቱንም ለመቆጣጠር እያሉ በስውር ደባ እየሸረቡ ይገኛሉ:: ያለነው ድንጋይ ዳቦ ዘመን ላይ ሳይሆን 21ኛው መቶ ክ/ዘመን ማብቂያ መረጃ በመዳፋችን ውስጥ ባለበት ዘመን ላይ መሆናችንንና በዓለም ዙሪያ በተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥብቃ ህጎች መኖራቸውን የረሱት ይመስላል:: ታሪክ አይሰረቅም:: ሌቦችንና ወራሪዎችን በፅኑ ማውገዝ ብቻ ሳይሆን የካፋም ሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ በህልውናው ላይ በሚቃጣው አደጋ አይደራደሩም::

የቄስ ሚስት አወቅሽ አወቅሽ ቢሏት የቄሱን መፅሐፍ አጥባ ቄሱ ከቤተክርስቲያን ወደ ቤት ሲመለሱ ለዘመናት ጠብቀው በጥንቃቄ ያቆዩት መፅሐፎቻቸውን መሀይሟ ባለቤታቸው አውድማ ጠበቀቻቸው:: ቀደም ብለው የማይመለከታት ሥራ ውስጥ እንዳትገባ ባለማድረጋቸው: ዛሬ ላይ ድግሞ ለዘመናት አብሮ ይኖር የነበረውን የኢትዮጵያን ህዝብ በዘር ፓለቲካ ከፋፍለው ጉልበተኛው በጉልበት እንዲጠቀም እየፈቀዱ ዘመን የተሻገረውንና ከአያት ቅድመ አያቶቻችንና ካባቶቻችን የወረስንውን አኩሪ ታሪክና ሀገር በሴረኞችና በዘር ፖለቲካ ቁማርተኞች ቁጥጥር ሥር በማዋል ሀገር አልባ በማድረግ በሀብትና ንብረቱ ተጠቃሚ (ያለፈው አልበቃ ብሏችው) ላለማድረግ የሰብአዊ መብቶችን በተፃረረ መልኩ ህዝባችንን ለዳግም ጭቆናና ብዝበዛ ለመዳረግ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም:: ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል:: ከታሪክ እንደተረዳነው የካፋን ልዑላዊነት በመፈታተን የሸዋ መሳፍንትና የኦሮሞ ወራሪዎች ከመቶ ዓመት በፊት ተደጋጋሚ ሙከራ ቢያደርጉም በየጊዜው የተነሱት የካፋ ነገሥታት በጀግንነት ተዋግተው የሽንፈት ሸማ አከናንበው ወደ መጡበት እንዳባረሯቸው በተለያየ ጊዜ የተነሱ የታሪክ ተመራማሪዎችና ፀሐፍት መዘገባቸውን የታሪክ ማህደር በማገላበጥ ሀቁን መረዳት ይቻላል::

ምን ያድርጉ ህግና ሥርዓት በሌለበት ሀገር “አባት ዳኛ ልጅ ቀማኛ” እንደ መሀይሟ የቄሱ ባለቤት ሀገርና ታሪክ ሲያወድሙ “ተው ተሳስታችኃል የሚል ዳኛ በመጥፋቱ ሀገር እያመሱ ይገኛሉ::

ጠ/ሚ ዶክተር አቢይ አህመድ ከዓመት በፊት ወደ ሥልጣን ሲመጡ በተዋቡ ቃላት የኢትዮጵያን ህዝብ ስሜት ከተቆጣጥሩ በኃላ ኢሀዲግን ድርጅቴ እያሉ ቁርኝታቸውን ሲገልፁ በሌላ በኩል የዋሁን የኢትዮጵያን ህዝብ “ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞት ኢትዮጵያ” በማለት ፍቅርን እያቀነቀኑ በኢሀዲግ አመራር የተንገሸገሸውን ኢትዮጵያውያዊ ልብ ሰርቀው ነበር::

ሁሉን ነገር ትተን በፍቅር እንሻገር ሲሉት የጨነቀው እርጉዝ ያገባል ስትወልድ ጥሎ ገደል ይገባል እንዲሉ መገዳደል ያብቃ እስር ቤቶች ሙዝየም ይሁኑ በሰላም ለመኖር መደመር ነው የሚያዋጣን (የቀማ ሳይመልስ የበደለ ሳይከሰስ) በደለኞችን በይቅርታ እንለፋችው የውጭ ግንኙነት እናዳብር ዳያስፖራው ወደ ሀገሩ ገብቶ በፈልገው መስክ በሀገሩ እድገትና ብልፅግና ላይ ይሳተፍ (ብቻ 1 ዶላር በቀን ይስጥ) ተቀናቃኝ የሚለው የፓርቲዎች ታፔላ ወደ “ተፎካካሪ” ይለወጥና ሀገራቸው ይግቡና ለምርጫ ይደራጁ “ሁሉንም እሺ እሜን” የፓስተሩ ስብከት ህዝቡ ሁሉንም ነገር እርሶ እንዳሉ ሜዳውም ፈረሱም ይኸውልዎት እንደፈለጉ አሉና ገና ከአፋቸው የሚውጣውን ቃል በቅጡ ሳያዳምጥ ማስተጋባትና ማጨብጨብ አዎንታ እንጂ ማንም አሉታዊ ምላሽ ለመስጠት የደፈረ ኢትዮጵያዊ ምሁርም ሆነ ተፎካካሪም በሉት ተቀናቃኝ የፖለቲካ ድርጅት የሃይማኖት መሪ አለመኖሩ ዛሬ ላይ ብዙዎቻችን ራሳችንን መጠየቅ ከጀመርን ውለን አድረናል::

በሚያማልል ርቱእ አንደበት ከሊቅ እስከ ደቂቅ ተጠልፎ ያልወደቀ ለውጥ የተጠማ ኢትዮጵያዊ ጥቂት ሲሆን ያንን ሁሉ የዋህ ህዝብ የሞቀና የደመቀ አክብሮት ዓመት ሳይሞላው የአንታርቲክን በረዶ አምጥተው አወረዱበት:: ስሜቱን አቅዘቀዙት ተስፋውን አጨለሙበት:: ከድጡ ውደ ማጡ ሆነበት::የፍቅር ሐዋርያውና ፓስተሩ መሪ የኢትዮጵያ ሙሴ ቃላቸውን መጠበቅና ህዝቡን ወደ ታለመው እድገትና ብልፅግና ማሽጋገር ተሳናቸው:: እሁን አስፈላጊ ከሆነ ጥይትም አለን አሉ: ህገ መንግሥቱን እራሳቸው ናዱት::ከጎናችው የተሰለፈን ህዝብ አሳዘኑት::

ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያዊነቱን ነብር ዥንጉርጉርነቱን አይለውጥም እንዲሉ ተኩላም ምንም የበግ ለምድ ለብሶ ከበጎች ጋር ለመመሳሰል ቢሞክርም ተፈጥሮው ግድ ስለሚለው በግ ሊሆን በምንም መንገድ አይችልም:: ውሎ አድሮ ተኩላነቱ ይጋለጣል:: አሁን ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተንፀባረቀ ያለው እውነታ ይህ ነው::

የዚህ ፅሑፍ አቅራቢ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በጠ/ሚ ግሩምና አፍ አስከፋች ንግግር ከተጠለፉት ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ እንደነበርና ብዙ ኪሎ ሜትር በመጏዝ ለመደመር የበቃ ቢሆንም ውሎ አድሮ ግን በሃገር ውስጥ መቀነስ እንጂ መደመር ያለመኖሩን ሲረዳ ልቡ በሐዘን ጦር ክፉኛ እየደማ ይገኛል::

በጠ/ሚ ዶ/ር አቢይ አህመድ ላይ ጥርጣሬ ያሳደረብኝ የመጀመሪያው የፖርላማ ንግግር ነበር:: የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰብ በዝርዝር እያነሱ ሲያወድሱ በንቀትም ይሁን ባለማወቅ የታሪክ ባለቤትና የቡና መገንኛ ብሎም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆንውን በተለይም እትብታቸው የተቀበረበትን አፈር ፈጭተው ጭቃ አቡክትው ያደጉባትን ምድር የኢትዮጵያ አካል ካፋን ለይተው በዝርዝሩ ውስጥ ለማካተት ያልቻሉበት ምክንያት በግልፅ ባይታወቅም ጉዳዩ እህል ላበደረ አፈር ወርቅ ላበደረ ጠጠር ሆነብኝ:: የተዉለዱባት አጋሮ የካፋ አካል ስትሆን ጅማ ደግሞ የካፋ ምድርና የካፋ ዋና ከተማ መሆኗን ሌላው ቢቀር በሳቸው የእውቀት ደረጃ ጠፍቷችው ይሆን ወይንስ ሌላ ድብቅ ሴራና አጀንዳ ከመጋርጃው በስተጀርባ አለ በማለት ጥርጣሬ አጫረብኝና በትለያየ ጊዜ የሚያደርጉትን ንግግር መከታተል ጀመርኩና አንድም ቀን በየትኛውም ሥፍራ የካፋን ስም አንስተው አያውቁም ለምን????:::::::: ሰሞኑን እየወጡ ያሉ መረጃዎች ለጥርጣሬው ፍንጭ እየጠቆሙ ይመስላል:: የቡና ሙዚየም ሥራ ይጀምር መልስ የለም:: የክልል ጥያቄ ሲንሳ ማስጥንቀቂያ:: በሰላምዊ ህዝብ ላይ የኮማንድ ፖስት ጋጋታ እኮ ለምን??? ዛሬ ደግሞ የቡና ፓርክ አአ ላይ ለመገንባት ለምን አስፈለገ? ግንባታው መሆን ያለበት ካፋ ውስጥ ቦንጋ አልነበረም ወይ? ይህ ሁሉ ደባ የካፋን ሕዝብ ማሳጣትና የቡና ባለቤት እንደመሆኑ መጠን ከቡና ኢኮኖሚ እንዳይጠቀም የተደረገ ግልፅ ሴራ አይደለም ወይ? ይህም በካፋ ሕዝብ ላይ ጦርነት ማወጅ ነው ብሎም እናንተ ኢትዮጵያዊ አይደላችሁም ማለት ነው::

ምንም እንኳን በበደል ላይ በደል በግፍ ላይ ግፍ ቢደራረብበትም ህዝቡ ጠ/ሚሩ ወደ ሥልጣን ሲመጡ ያቀረቡትን “የመደመር” ጥይቄ ሞቅ ደመቅ ባለ ሰላማዊ ሰልፍ በነቂስ ወጥቶ ሹመት ያዳብር ከጎንዎ ነን ብሎ ቃል ኪዳን ገብቶ ወደቤቱ ትመልሶ ከነገ ዛሬ ከተማችንን ጎብኝተው ብሶታችንን አዳምጠው ሌላው ቢቀር ያበረታቱናል ብሎ መንገድ መንገድ ሲያይ ከየዋሁ ህዝብ ጅርባ ደባ እየተሰራበት መሆኑን የተረዳው ቡና የካፋ ሳይሆን የኦሮሚያ ነው የሚለውን መርዶ የሰማ እለት ነው:: ህዝቡ ጆሮውን ማመን አቃትው:; ነገሩ ግልፅ ሲሆንለት በነቂስ ወጥቶ በህልውናው ላይ እንደማይደራድር አምስት ቀን የፈጀ ሰላማዊ የተቃውሞ ድምፁን ቦንጋ ላይ አሰማ::ሌላው የሚገርመው በተለያየ አጋጣሚ የድርጅታቸውን ክልል ህዝብ በወርቅ ሲመስሉ ለሌሎች ክልሎችም የተለያየ ዝናና ክብር ሲችሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ መፈጠሩን ሳያውቁ እሳችው ልባቸው ውስጥ ተደብቆ ያለው (ለኦሮምያ የገቡትን ቃል ኪዳን ለመተግበር የቡና መገኛን የኦሮሚያ ክልል ነው ለማለት እየዳዳቸው የታሪክ ሌቦችን በመደገፍ የተዛባ አመለካከት ለመፍጠር ለዓለም ለማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ:: ኦሮሚያም ጅማን ዳኛ በሌለበት ሀገር ከነሽፈራው ሽጉጤ ጋር በተደረገ የውስጥ ለውስጥ ስምምነት ባለቤት የሆነውን የካፋን ህዝብ ነቅለው የራሳቸው ለማድረግ ካፊቾን በማፈናቀል ኦሮሞን በብዛት ከሌላ አካባቢ እያመጡ በማስፈር ላይ እንደሚገኙና ውለው አድረው ካፊቹን ለማስወጣት እቅድ እንዳለ ጅማ ውስጥ በስፋት ይነገራል:; ሌላውና የሚደንቀው ጉዳይ ደግሞ ሰሞኑን በተነሳው የክልል ጥያቄ ለካፋና ወላይታ ባለሥልጣናት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ አካባቢውም ላይ ህዝቡ ነፃነቱን ያለበቂ ምክንያት ተነጥቆ ትንፍሽ እንዳይል በግዞት ላይ በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ሥር መውደቅ አሳዛኝና አሳፋር ድርጊት ነው::

ምንም እንኳን በጭቆና ላይ ጭቆና በግፍ ላይ ግፍ ቢደራረበትም የካፋ ሕዝብ ወይም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ ሁሉንም እንዳመጣጡ በአስትዋይነት ተቀብሎ በማስተናገድ ከዛሬ ነገ የጠ/ሩ አመለካከት ይሻሻል ይሆናል ጊዜ እንስጣቸው በማለት የለውጥ አጋርነትን ከመደመር ጀምሮ ሊያሳያቸው ቢሞክርም ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቄስ አይተውም እንዲሉ እሳቸውና አስተዳደራቸው ከመጋረጃ በስተጀርባ እያሴሩ ያሉትና እስትራቴጂ የነዱፉት ይህን ህዝብ ሀብትና መሬቱን ተነጥቆ ለባለግዜዎች ገፀ በረከት አቅርበው ሥልጣን ከኢሀዲግ ወስደው የሥልጣን ዘመናቸውን ለማራዘም እየሞከሩ ያለ ይመስላል:: ሰሞኑን ከክልል ጥያቄው ራሱን እንዲያገል በደህዴንና በግብረ አበሮቹ አማካይነት ካፋ እንዳይበረታ እንዳይጠነክር ለማድረግ ሽር ጉድ እያሉ ባሉበት ወቅት መቸም ጆሮ አልሰማ አይል ዛሬ ደግሞ አስደንጋጭና አደገኛ የሆነ ዜና ከወደ አዲስ አበባ እየተናፈሰ ይገኛል:: ግዛኝ ግዛኝ ብለው ለመሽጥ አሰበኝ እንደተባለው እየሆነ ነው ነገሩ::
የቡና መገኛው ካፋ እንጂ አአ አይደለም ወደዳችሁም ጠላችሁም ይህ አያከራክረንም:: ህልም ማለምና መመኝት መብታችሁ ነው ቅዠትም መቃዠት ትችላላችሁ:: እኛ አያገባንም አይመለከተንም:: መለስ “መላጣ ማለት ይቻላል ችግር የሚሆነው መላጣው በጣት ሲነካ ነው” ብሏል

እሁን ላይ ህዝቡ የሚጠይቃችው አንገብጋቢ ጥያቄዎች::

1. የክልል ጥያቄ መልስ በአስቸኳይ እንዲሰጠን እንጠይቃለን
2. ቦንጋ ላይ የተገነባው የቡና ሙዝየም በአስቸኳይ ሥራ እንዲጀምር የታሰበውም የቡና ፓርክ በቦንጋ እንዲገነባ እንጠይቃለን
3. በ50 ሚልየን የአሜሪካን ዶላር ሊገነባ የታቀደው የቡና ፓርክ በተገቢው ቦታ ካፋ ውስጥ መሆን አለበት እንጂ አዲስ አበባ ላይ መሆኑን በጥብቅ እንቃወማለን እናወግዛለን::
4. ከህዝቡ እውቅና ውጭ በህልውናው ላይ የሚሽረበውን ደባና ስምምነት አጥብቀን እናወግዛለን
5. በራሱ ሀብት ላይ መወሰን ያለበት የካፋ ህዝብ እጂ በቡናና ሻይ መስርያ ቤት አአ የተሰገሰጉት ዘረኞች አይደሉም
6. የቡና መገኛ ካፋ እንጂ አአ አይደለም::
7. በሀገር ጉዳይ ላይ ካፋ መገለል የለበትም
8. በህልውናውና በኢትዮጵያዊንቱ አይደራደርም

ድል ለተጨቆኑ ህዝቦች
ክልላችን ካፋ ነው
የጊዜ ጉዴይ እንጂ ኢትዮጵያ በነፃነት ለዘለዓለም ትኖራለች:: ጠላቶችዋ ግን ይወድማሉ::
ፋንታዬ መኮ
ካፋ ሚድያ kaffamedia

Leave a comment

ክፍል ሁለት:- ይድረስ ከጊቤ እስከ ኦሞ ከበደሌ አጋሮ እስከ ማጂ ቤንች ያላችሁ የቀድሞ ካፋ ክ/ሀገር ወይም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ምሁራን የእናሪያ የጎንጋ ቤተሰብና ሕዝብ::


ክፍል ሁለት

ይድረስ ከጊቤ እስከ ኦሞ ከበደሌ አጋሮ እስከ ማጂ ቤንች ያላችሁ የቀድሞ ካፋ ክ/ሀገር ወይም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ምሁራን የእናሪያ የጎንጋ ቤተሰብና ሕዝብ::

ክፍል እንድን ሳጠናቅቅ ሃሳቤን መቋጨት ባለመቻሌ በይደር ክፍል ሁለትን ይዤላችሁ እንደምመለስ ቃል ገብቼ ነበር:: መቸም ምሁራን በማንበብ አትታሙም ተግባራችሁ የሚያጠነጥነው እውቀት ላይ ነውና:: ጥቂቶቻችሁ ጊዜ ወስዳችሁ ፅሑፌን አንብባችሁ አስተያየት የስጣችሁኝ ለጋደኞቻችሁ (Share) ያደረጋችሁ ወዳጆቼ መረጃ መለዋወጥ እውቀት ያዳብራል (awareness) ይፈጥራልና ምሥጋናየ ይድረሳችሁ:: እድል አግኝተን በአካል ተገናኝተን ቁጭ ብለን ብንወያይ እንዴት ደስ ባለኝ:: ማን ያውቃል አንድ ቀን የክልል ጥያቄ ከተመለሰ ከያለንበት ተስባስበን የበደልነውን ህዝብ ክሰን እኛም ይቅር ተባብለን ንስሀ ገብተን ጉልበታችንንና እውቀታችን አስተባብረን ህዝባችንን ከድህነትና ኃላ ቀርነት እናላቅቀው ይሆናል:: የጅግናውን ንጉሠ ንገሥት ጋኪ ሽሮቾን ታሪክ በመዘከር::

ውድ ምሁራኖች ዛሬ ላስታውሳችሁ የምፈልገው ሀገሬ ምን ሰራችልኝ ሳይሆን እኔ ለሀገሬ ምን ሰራሁላት; ወገኔ ምን አደረገልኝ ሳይሆን እኔ ለወገኔ ምን አደረግኩለት የምለውን አስተሳሰብ ነው:: ለምን ብትሉ እውነት ለምናገር መቀበል ሳይሆን መስጠት በጣም ያስደስታል:: ሰማያዊና ምድራዊም ዋጋ ያሰጣል:: ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያትን አስተምሮ ወደ ዓለም ሲያሰማራችው “ሂዱና አስተምሩ” ያውም ያለምንም ክፍያ በነፃ እውቀትን አስተላልፉ (create awareness) ነው ያለው:: ህዝቡ ግንዛቤና መረጃ ካለው እራሱን በራሱ መርዳት ይችላል:: እናንተም የሐዋርያት ተምሳሌት ስለሆናችሁ ህዝባችሁንና ወግናችሁን ማስተማር ማንቃትና ማደራጀት ይጠበቅባችኃል:: ሀገርና ወገን የምታከብሩ ችግሩ ችግሬ ብሶቱ ብስቴ ነው የምትሉ ከሆነ በወሬ ሳይሆን በተግባር ማሳየት አለባችሁ:: ለነገሩ ምሁራን ስንል ክፍል አንድ ላይ እንደገለፅኩት ወጥታችሁ ወርዳችሁ “ጥረህ ግረህ በግንባርህ ወዝ ብላ” የሚለውን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ተከትላችሁ በጥረታችው ለከፍተኛ እውቀትና ማዕረግ የበቃችሁትን ሲሆን ጥቂት የማይባሉ በፎርጅድና የሌሎችን የመመረቂያ ፅሑፍ እየሰረቁ በገንዘብ እየገዙ የሐሰት ከፍተኛ ትምህርት አለን በማለት በእውቀታቸው ሳይሆን በፖለቲካ አመለካከታቸው ሥልጣን ላይ ቁብ ብልው ሀገር የሚያተረማምሱና የገዛ ህዝባችውን ከጨቋኛች ጎራ ተሰልፈው የሚያሰቃዩትን ሐሰተኞች ምሁራንና ላሉበት ወይም ለነበሩበት ሥልጣን ድጎማ “የክብር ዲግሪ” የሚጭኑትን ግለስቦችን አይጨምርም::

አሁን የምንገኝበት ዘመን ወጣት ምሁራን እንደ እንጉዳይ የፈሉበት አብዛኛዎቻችሁ ወጣት ምሁራን ናችሁ:: እውቀቱም አቅምና ጉልበቱም ሀብቱም በመጡኑም ቢሆን አላችሁ:: ከሌላው ወገናችሁ የተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ ናችሁ ሀገር ቤት የምትኖሩ ማለቴ ነው:: ውጭ ሀገር የምትኖሩት ሀገር ቤት ካሉት ምሁራን ጋር ኑሮአችሁ ሲነፃፀር የሰማይና የምድር ያህል ይራራቃል:: ሁላችሁም ግን የሚጎላችሁ አንድ ነገር አለ:: እርሱም ብዙዎቻችሁ የሀገርም ሆነ የወገን ጉዳይ ሲጨንቃችሁ አይታይም:: ግድም የላችሁም; ስለማንነታችሁም ሆነ ስለታሪካችሁ ለማወቅ አትፈልጉም ስትፈልጉም አንታይም:: ያለፉት አያት ቅድመ አያቶቻችሁ ለሀገርና ለወገን የከፈሉት መስዋዕት እኛ ዘንድ ዋጋ አልተሰጠውም: ብዙዎቻችን ፊታችንን ተወልደን ወደ አደግንበት አካባቢ ሆነ ማህበረሰብ ላለመመልስ የማልን አንታጣም:: ከራሳችን ማንነትና ባህል ይልቅ የፈረንጁን(የውጭውን) አለባበስም ሆነ አመጋገብ በአጠቃላይ የኑሮ ዘዴ ለመከተል ስንሞክር የራሳችንን አኩሪ ታሪክ ወግና ባህል እሴቱን ጭምር አሽቀንጥረን በመጣል ህልውናችንን ጭምር የረሳን ብዙ ነን:; ምንም ለመምስልና ለማስመሰል (identity crises) ብንሞክር እውነታው ግን እኛ ከእኛ ውጭ ሌላውን መሆን አንችልም:: ዘር ከልጏም ይስባል :: ራስን መካድና በራስ አለመተማመን መድሐኒት የማይገኝለት በሽታ ስለሆን መድሐኒቱ ምንም ይሁን ምን ወደ ራስ ማንነት መመለስና በራስ መተማመን ነው (self confidence and identity):: ከማንም የተሻለ አኩሪ ታሪክ አለን:: ምንም እንኳን እንደ ሌላው ማህበረሰብ በአደባባይ ወጥቶ ስለማንነታችን የሚናገርልን ባይኖርም ምሁራንም ዝምታን መርጣችሁ እንደ የዋህዋ እንስሳ የተጫናችሁ የግፍ አገዛዝ እየከበዳችሁም ቢሆን መገዛትን ስለመረጣችሁ:: አስተዳድሩም ተብላችሁ ሥልጣን ተቀንጭቦ የተሰጣችሁ ደግሞ ለህዝብ ከመወገን ይልቅ የውሎ አበልና የሥልጣን ጥም ስለያዛችሁ ተነስ! እሺ:: ተቀመጥ! እሺ:: እጅ አውጣ! እሺ ሁሉን እሺ እንጂ ለምን ብላችሁ የማትጠይቁ ብዙዎች ናችሁ:: ጥቂቶች መስዋዕት ሊከፍሉ ቢሞክሩም የብዙሀኑ ካድሬዎችና አድርባዮች ዱላ ያርፍባችዋል:: ታዲያ ምን ይሻለናል እኛም ሆን ህዝባችን ብዙ ምሁራን እያሉን ቆራጥና ደፋር አመራር በማጣታችን ተጠላልፈን በሙውደቅ ለበይዎች ሲሳይ በመሆን ለእጥፍ ድርብ አፈናና ጭቆና እራሳችንንም ህዝቡንም እየዳረግነው ነው:: ነፃ ለመውጣትና የራስን እድል በራስ ለመውሰን ክልል መሆን ግድ ይላል:: ደህዴን ግን ህገመንግሥቱን ንዶ ለበልጠ ጭቆና እየተዘጋጀ መሆኑ እየተስማ ነው:: በሰላማዊ መንገድ የህዝባችንን ህይወትና ንብረት በማይጎዳ መልኩ ቀፎው እንደተነካ ንብ በህብረት ወጥተን ጭቆናው እንዳንግፈገፈን በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ ማስማት ግድ ይላል:: ለዚህም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምኖሩ ምሁራንና ባለሀብቶች በሳል እመራርና ድጋፍ ያስፈልጋል::

ሀገር የነበርን ክልል መሆን አይበዛብንምና ጥያቄው በህገ መንግሥቱ ይመለስ

ፋንታዬ መኮ
ነሐሴ 15 ቀን 2011 ዓም
21 August 2019
ክፍል ሶስት ይቀጥላል:: ቸር ይግጠመን
ካፋ ሚድያ kaffamedia

Leave a comment

ክፍል ሦስት:- ለባለሀብቶች


ክፍል ሦስት

ለባለሀብቶች

ውድ የሀግሬ ወጣት ምሁራን ባለፉት ሁለት ትከታታይ ክፍሎች አንብባችሁ ለሰጣችሁኝ አስተያየትና ለጏደኞቻችሁ (share) ስላደረጋችሁ ዓላማየ መረጃ በመለዋወጥ ድርሻችን እንድንወጣ የሚል ስለሆነ ሦስተኛውን ክፍል እንድቀጥል ረድቶኛል:; አመሰግናለሁ::

በክፍል አንድ ለምሁራን ሰላምታ ባለሀብቶችንም ጨምሬ በያላችሁበት ሰላም እንድትሆኑ ተመኝቼ ክፍል ሁለት ላይ ትኩረትና ጫና ያድረግኩት ምሁራን ላይ ነበር አሁን ደግሞ ወደ ባለሀብቶች ጎራ ዘው ልበል:: ለምን እናንተንም ሰፊው የካፋ ወይም የድቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ማህበረስብ በናፍቆት ስለሚጠብቃችሁ::የሀገር ልማትና ብልፅግና የህብረትስቡ እድገትና ከድህነት መላቀቅ የምሁራንና የባለሀብት ጥምረት አንዱ ያለ ሌላው ቅንጅት የታሰበውን ውጤት በአጭር ጊዜ ውስጥ እውን ማድረ ስለማይታሰብ:::

ውድ ባለሀብቶች

እዚህ ላይ ባለሀብቱ ማነው? ማህበረስቡ መሆን ሲገባው ነገሩ የተገላቢጦሽ ሆነና ጥቂት ቆሎ ይዘህ ወደ አሻሮ ተጠጋ እንዲሉ ጥቂት ሀብት ይዘው በልምላሜው ወደር የማይግኝለትን የካፋን ወይም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ አካባቢን ጥቂት የማይባሉ ግለሰቦችና ቡድኖች በልማት ስም ወረው በጥቂት ዓመት ውስጥ ብዙዎች ሲከብሩ ህዝቡ ግን እንደ ግመል ሽንት በኑሮው የኃሊት በመሄድ ያለምንም እድገትና የኑሮ ለውጥ አመታትን አስቆጥሯል እያስቆጠረም ይገኛል:: ሆኖም ማህበርሰቡ ከዛሬ ነገ ባለሀብቶች ወደ አካባቢው ሲገቡ ሰንቀው የመጡትን የእድገት ራዕይ ይተግብራሉ ብሎ በተስፋ ሲጠብቅ ይባስ ብለው ሀብትና ንብረቱን ብቻ ሳይሆን ጉልበቱን ጭምር ያለአግባብ በመበዝበዝ ኢፍትሀዊ ተግባር ቢፈፅሙበትም በሰላምና በትዕግሥት እነሱ ለልጅ ልጅ የሚተርፍ ሀብት ሲያከማቹ እርሱና ልጆቹ ግን የበይ ተመልካች በመሆን በእድገት ጎዳና መጏዝ ስላልቻሉ “ኃላቀር” የሚል ታፔላ ተለጥፎባቸው ከሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች በታች መሆናቸው የአደባባይ ምሥጢር ሆኖ ቆይቷል ::የአካብቢው ሀብትና ንብረት ግን ያለምንም ቁጥጥር እየተጋዘ ወደ መሀል ሀገርና ሌሎች አካባቢዎችን በማልማት ላይ ይገኛል:: የጠላት ገንዘብ ይመስል ደን ይጨፈጨፋል (ይወድማል) በምትኩ ግን አይተከልም:: ፋብሪካ ሲያቋቁሙም አይታይም::

ሁለተኛ ሀገር በቀል ባለሀብቶችም አንድም ነገር አካባቢያቸው ላይ ሳይገነቡ የተለያዩ መሠረታዊ ግንባታዎች የጤና ተቋም ትምህርት ቤት ንፁህ የመጠጥ ውሀ ቀበሌን ከቀበሌ የሚያገናኝ መንገድ የሥራ እድል እንደየችሎታቸውና ለወጣቶችም አቅማቸው በፈቀደ ሠርተው እንዲለወጡ በመጠኑም ቢሆን የህዝቡን የኑሮ ደርጃ በሂደት መቀየር ሲገባቸው የአካባቢውን ሀብት ካጋበሱ በኃላ መሀል ሀገርና ሌሎች አካባቢዎች ላይ ፋብሪካዎች ሆስፒታሎች ሆቴሎች የትምህርት ተቋማት የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን የጭነት መኪናዎችን የመጠጥ ውሃ የለስላሳና የቢራ መጠጥ የእደ ጥበብ ወዘተ ፋብሪካዎችን ከአካባቢው በዘረፉት ጥሬ ሀብት ሲገንቡ ይታያሉ:: አስዛኝና አስፋሪ ድርጊት:: ከውጭ የሚመጡትም የማህብረስቡን መሠረታዊ ፍላጎት በማሟላት ፋንታ ሀብት ለማካበት ሲሽቀዳደሙና እቅድ አውጥተው የየራሳቸውን ሰዎች ጭምር ሳይቀር አሰማርተው ነዋሪውን ያለምንም ክፍያ ከቤት ንብረቱ አፈናቅለው አያት ቅድመ አያቶቹ ተንከባክበው ያቆዩትን የደን ሀብት አውድመው የአንበሳውን ድርሻ ሲውስዱ ህዝቡን የበይ ተመልካች አድገውታል::

ሶስተኛ ከነዚህ ባለሀብቶች ውጭ ህብረተሰቡ ማንነታቸው ባልታወቀ የንብረት ባለቤቶች ለምሳሌ በጊንቦ ወረዳ ውስጥ የውሽውሽ ሻይ ልማትን ብንወስድ አባቶቻችን ለዘመናት ተንከባክብውና ጠብቀው ያቆዩት ደን ተጨፍጭፎ ሻይ ከተተከለ በኅላ ለዘመናት ሲመዘበር ቆይቶ ዛሬ ላይ ባለቤት አልባ ቢመስልም በባለቤትነት በውል የታወቀ ግለሰብም ሆን ቡድን ይፋ ወጥቶ ሲነገር ባይሰማም ሸህ አላሙዲን መለስ ዜናዊ አዜብ መስፍንና አሁን ላይ ደግሞ ጌታቸው አሰፋ በባለቤትነት ሲታሙ ይሰማል:: ጥያቄውን ለጊንቦ ወረዳ አስተዳዳሪዎች መልስ እንዲሰጡ ህዝቡ ይጠይቃል (የውሽውሽ ሻይ ልማት የማን ነው? የህዝቡ? የካፋ አስተዳደር ባለሥልጣናት? የፌደራል መንግሥት? የዴህዴን? ወይስ የቻይና? እኮ የማን???:: የህዝቡን ጉልበት ላለፉት 27 አመታት በሠራተኛ ስም በባርነት ሲገዙት የልማቱ ባለቤት ማንነት አለመታወቁ ተጠያቂ መጥፋቱ ያልተፈታ እንቆቅልሽ::

ለዘመናት የተመዝበረው የአካባቢው ማህበረሰብ ሀብት ገንዘቡ የት ገባ? ጥሬው የሻይ ቅጠል ወደ ፍጆታ የሚለውጠውና አሽጎ ለገበያ የሚያቀርብው ፋብሪካ የት ነው የተቋቋመው? ባለቤቱስ ማን ነው?? የምታውቁ አትጠፉምና የምዝቡራው አካል ካልሆናችሁ:: ይገርማል:: መንግሥት አልባ የሆነ በቁሙ ከነነፍሱ የተሸጠ ህዝብ የሚኖርበት እካባቢ:: እናውቃለን ብንናገር እናልቃልን:: ለዚህም ነው ምዝበራው ያንገሸገሸው የካፋ ህዝብ የክልል ጥያቄ አንስቶ ሰሚ ባያገኝም እንኳን (አባቱ ዳኛ ልጁ ቀማኛ) እየሆነበት ለዘመናት በሰላማዊ መንገድ ድምፁን በማሰማት ላይ የሚገኘው:: ጥያቄውን መመለስ አግባብነት እንዳለበት እየታወቀ የባለሀብቶችና የአንዳንድ የግል ጥቅም አሳዳጅ ባለሥልጣናት ተፅእኖ መፍትሄ ከመፈለግ ይልቅ ጉዳዩን ውስብስብ ሲያደርገው ይስተዋላል::

ታዲያ እውነታው ይሄ ከሆነ ባለሀብቶችንና የህዝብ አደራ የተጣለባችችሁ ባለሥልጣናት ያለፈው አለፈ:: ላለፈ ክረምት ቤት አይሰራም:: የአከባቢው ማህበረሰብ በእድገት ኃላ ቀርነት ወደዳችሁም ጠልችሁም ከናንተ ራስ እይወርድም:: ታሪክም ሥራችሁን መዝግቦ ለትውልድና ለልጅ ልጆችችሁ ማስተላለፍ ግድ ነው:: ነገር ግን ይህን የበደላችሁትን የዋህ ህዝብ የምትክሱበትና አሳፋሪውን ታሪክ ከስህተታችሁ ራሳችሁ ተምራችሁ አዲስና እኩሪ ታሪክ የምታስመዘግቡበት የተሐድሶ ወቅት ላይ ስለምትገኙ ይህን አጋጣሚ ተጠቅማችሁ ሁኔታዎችን በማገናዘብ ከህዝብ ጎን በመቆም:

1ኛ/ የክልል ጥያቄው ህገ መንግሥቱን ተከትሎ በአግባቡ በአስቸኳይ እንዲመለስ ጫና ማድረግ (ተሰሚነት ስላላችሁ የህዝቡን ድምፅ በሰልማዊ መንገድ አስተጋብት)
2ኛ/ ለዘመናት ሀብትና ጉልበቱን የመዘበራችሁትን ማህበረሰብ አስፈላጊውን መሠረተ ልማት መዋቅር ተባብራችሁ በመዘርጋት ሌሎች መሰሎቹ የደረሱበት የእድገት ደረጃ ላይ እንዲደርስ ማድረግ
3ኛ/ ሀብትና ንብረቱ ላይ የመወሰን (እናንተም ህዝቡም) ተጠቃሚ የሚሆንቡትን መንገድ ማመቻቸት

4ኛ/ የለውጡ አጋር በመሆን ወደፊት በምገነባው ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ ህብረት ጎን በመቆም (በመተባበር) አስፈላጊውን አስተዋፅኦ በማድርግ የፋይናንስ ድጋፍና የማስተማር የማንቃትና ማደራጀት ወዘተ ድጋፍ ይጠበቅባችኃል

አንዳንዴ ከቀለም ትምህርትና ከሀብት ወጣ ብሎ እድማስን አስፍቶ አካባቢን አጥንቶ ለህብረተሰቡ የሚበጅ መልካም ነገር ማድረግ ከምሁራንና ከባለሀብት ይጠበቅባችኃል::እንደምታውቁት አካባቢው አመቱን ሙሉ በልምላሜ የታደለና የሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ለሚመጡ የሀገር ጎብኝዎች ቀልብ የሚስብ የድን ሀብትና የተለያዩ የቅመማ ቅመም የአእዋፍ የእንስሳት ዝርያዎች ማእድናት ማር ወንዞችና ፏፏቴዎች ፍልውሀዎች ወዘተ እያለው ነገር እሱ በሀብትና ንብረቱ ተጠቃሚ ሳይሆን ዘመናዊ የገባር ሥርዓት ተጭኖበት ላለፉት ምዕተ አመታት ሲበዘበዝ ሲጨቆን ኖሯል:: አሁን ግን ይብቃኝ እያለ ስለሆነ ልንተባበረው ግድ ይላል:: ይህ ካልሆነ ግን ከዝምተኛና ከረጋ ውሀ ተጠንቀቅ እንዲሉ የካፋን ህዝብ ጀግነትና ቆራጥነት ለማወቅ የተለያዩ የታሪክ ምሁራን የዘገቡትን ታሪኩን አለመረዳት ይሆናል:: ልብ ያለው ልብ ይበል ይሏል::

አንድነት ህይል ነው ትዕግሥት የአስተዋይነት ምልክት እንጂ የፍርሐት አይደለም:: ሰላምና ፍቅር ካለን ከራስችን አልፈን ለሌሎች እንተርፋሉን:::ኢትዮጵያ ሀገራችንንም የበለጠ ተጠቃሚ እናድርጋለን::

በተመሳሳይ እርእስ እስክንገናኝ ቸር ይግጠመን::

ፋንታዬ መኮ
ነሐሴ 23 ቀን 2011 ዓም
29 August 2019
ካፋ ሚድያ kaffamedia

Leave a comment

ለካፋ ሕዝብ በሙሉ


ለካፋ ሕዝብ በሙሉ

እንደሚታወቀው ላለፋት 27 አመታት በደኢህዴን የተሳሳተ አካሄድና አግላይ ውሳኔ በማይመጥነው ክልል በመታቀፉ በብዙ የልማት እንቅስቃሴዎች የተጎዳው የካፋ ህዝብ ከዝህ ኮሮጆ ለመውጣት ስንቀሳቀስ ቆይቷል ።እንቅስቃሴውም የተጀመረው አንዳንዶቹ እንደሚሉት አሁን ደኢህዴን መውደቁን ተከትሎ ሳይሆን ገና በጧቱ በህወኃቱ ቢተው በላይ ምዲረ-ደቡብ ትጠርነፍ የምል ፋሽስታዊ ውሳኔ በተወሰነበት ወቅት ነበር። በተለይ በአባታችን በፍታውራር ዘውዴ ኦተሮ መሪነት የተቋቋመው የካፋ ህዝብ ደሞኪራስያዊ ኣንድነት(KPDU) በ1985 በመለስ ዜናዊ ይመራ ለነበረው ለሽግግሩ መንግስት በጻፋት ደብዳቤ ካፋ በአፍሪካ የራሷ የሆነ መንግስታዊ መዋቅር የነበራት ሉአላዊ ሀገር መሆኗን ጠቅሶ ከርቀት ፣ከፖለቲካዊ ተሳትፎና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በማያያዝ ካፋ ከደቡብ ክልል ጋር መጨፍለቅ ተገቢ አይደለም ፤በመሆኑም ራስ ገዝ ትሁን ብሎ ነበር።ከዝህ ጊዜ ጀምሮ የካፋ ህዝብ እኩል የመልማትና ራስን በራስ የማስተዳደር ህገ -መንግስታዊ መብት እንዲጠበቅለት ካስፈለገ አሁን ደኢህዴን እያደረገ ካለው በካፋ ጉዳይ ሌሎች ከሚወስኑበት ሁኔታ ወጥተን በራሳችን ጉዳይ ራሳችን የምንወስንበት ካፋ ብሄራዊ የክልላዊ መንግስት ማቋቋም እንደምያስፈልግ በተደጋጋሚ ሲነሳ ቆይቷል ።በይበልጥ ደግሞ በ1986 የካፋ ቋንቋ ስምፖዝዬም ስካሄድ እና በ1998 የካፋ ፎረም ስመሰረት ተነስቶ ደኢህዴን ከህገ መንግሥት ውጭ ጫና በማዲረግ በእስር እና ወከባ በማፈኑ ሳይፈጸም ቆይቷል ።

ይህ ሁሉ እንዳለ ሆኖ የዘንዲሮ ይለያል ፤ከተላላኪነት ባለፈ በሀገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ያን ያህል ቦታ ያልነበረው ደኢህዴን መውደቅን ተከትሎ የህዝቡ የክልል እንሁን ጥያቄ የህገ መንግስቱን የመጀመሪያ መስፈርት አሟልቶ ክልል ምክር ቤት ድርሷል ።ህጋዊው የካፋ ህዝብ ተወካይ የዞኑ ም/ቤት የካፋ ህዝብ የክልል እንሁን ጥያቄ በሙሉ ድምጽ አጽድቌል ።በመሆኑም ክልል ም/ቤቱ በአስቸኳይ ለምርጫ ቦርድ እንዲጻፍ ካፋን ወክሎ ምክር ቤት ያላችሁ ሚናችሁን ሊትወጡ ይገባል ።ካልሆነ ግን የሁልጊዜ ይቅርታ ፣ንስሃ የለም ።ህዝብ እየከሳ ራስን ማወፈር ፣ህዝብን እያደሄዩ ሀብታም መሆን መቼም ተገቢ አይሆንም ።ስለሆነም እድሉ ቢጠቢም ካፋ ህዝብ የጠየቀው ክልል የመሆን ጥያቄ ከግለሰብ የስልጣን ጥያቄ የሚበልጥ እና የትውልድ ጥያቄ ነው።ስለዝህ እየወደቀ ካለው ደኢህዴን ወጣ ብላችሁ ዘላለማዊውን የካፋ ህዝብ ትግል ተቀላቀሉ ።

የተወደዳችሁ የጉርማሾ ኮሚቴ አባለትና የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝብ በህብረት(ደምኢሕህ)አመራር አካላት፦በአሁን ሰዓት የካፋ ህዝብ እየተመኘው ያለው ክልል የመሆን ጥያቄ በአንድም በሌላ ስትጠይቁት የነበረው ጥያቄ በመሆኑ መከፈል ያለበትን መስዋእትነት በመክፈል ለተግባራዊነቱ ዘብ እንዲቆሙ ጥሪዬን አቅርባለሁ።
የተከበራችሁ የካፋ ህዝቦች እንደ ህዝብ ከቆምን እና በእራሳችን ሉአላዊ ሀገርነት ከቆምን ዘመናት ተቆጥሯል ።ብዙዎች እንደ ህዝብ ዓለም ሳያውቃቸው እኛ ግን እንደ መንግስት የታወቅን ፣የራሳችን ባንዲራ የነበረን ሚክራቾ በመባል የሚታወቀው የመንግስት ሰርዐት ያቋቋምን ህዝቦች ነን።ደኢህዴን ዛሬ የምለማመዳትን ፖለቲካ አያቶቻችን ከዛሬ 150 ዓመታት በፍት የካፋ የፖለቲካ ጠበብት በዛ ጨለማ ዘመን በብቃት ተወጥቷል ።ስለሆነም በደኢህዴን ካፋ ይመራ ዘንድ አይመጥነንም ።ስልሆነም ደኢህዴን ያወፈራቸውን ግሌሰቦችን በመተው ወደ ህዝባችን በመመለስ ታርካዊ ክብራችንን እናስመልስ ።በመሆኑም የካፋ ህዝብ የክልል ጥያቄ በተጠየቀበት ህገ መንግስታዊ መንገድ እንዲመለስ ህገ መንግስታዊ ትግል በማካሄድ ካፋ ክልላዊ መንግስት እንዲቋቋም በያለንበት የድርሻችንን እንወጣ።
Injustice anywhere is a threat for justice everywhere!
መልካሙ ሸገቶ
ቦንጋ