Archive | December 8, 2013
You are browsing the site archives by date.
በቦንጋ መምህራን አድማ ሊጠሩ ነው
በአለማችን ትልቅ የተፈጥሮ ሀብት ከሚገኝባት እና በዓለም አቀፍ ቅርስ ጥበቃ(UNESCO) የተመዘገበች የካፋ ዞን እነሆ ለዘመናት ስትጨቆን እና ስትገዛ ኖራለች:: በመሆኑም ይሄን ጭቆናና ባርነት እንዲሁም ኢ-ዲሞክራሲያዊ አገዛዝን በመቃወም ለረጅም ዘመናት ቆይቶዋል :: ዛሬም የዎያኔ መንግስት በጉልበትና በማስፈራራት በሕዝቡ ላይ ጭቆናና በደል እያደረሰ ይገኛል :: ይሁንና በከፋ ዞን በቦንጋ ከተማ የሚገኙ መምህራን ፣ መንግስት ለአባይ ግድብ በማለት […]